query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
eebb38abcc38bca0e18cc148b0cdfcc9
76e041690c05b302680e206b68c80579
የክልሉ አትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ ትኩረት ተነፍጎታል፡፡
ዙምባብዌ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ወደ አገሯ እንዳይገባ እገዳ መጣሏን አስታወቀች ። ዙምባብዌ የበቆሎ ምርት ወደ ሃገሯ እንዳይገባ በሰኔ ወር ላይ እገዳ ጥላ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ ወደ ሀገሪቱ በምታስገባቸው የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ላይ ሌላ እገዳ ጥላለች ፡፡ዙምባብዌ ባላፈው ዓመት ከሰማንያ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ወደ ሀገር ውስጥ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን አስገብታለች፡፡እነዚህ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ድንች፤ ካሮት፤ ማንጎ፤ ብርቱካን እና ሌሎችን እንደሚያጠቃልል ነው የሀገሪቱ የስታትስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ ያመላከተው፡፡የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስትር ጆሴፍ ሜድ ወደ ሀገሪቱ የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚጠይቁ መሆናቸውን ገልፀው ሀገሪቱ አሁን ባጋጠማት የውጭ ምንዛሪ እጥረትም የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከውጭ የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች እንዲቆሙ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን አስታውቀዋል፡፡እገዳው የተጣለው የሀገሪቱ አርሶ አደሮች ምርታቸውን በማሳደግ የውጭ ምንዛሬን መታደግ እንዲችሉ ነው ተብሏል፡፡የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስትር የእገዳው መጣል ዚምባብዌ የሀገር ውስጥ ምርቶቿን እንድታሳድግ አስተዋጾኦ ይኖረዋል ብለዋል፡፡በተለይም የሀገሪቱ አርሶ አደሮች ምርቶቻቸውን በማሳደግ የውጭ ምንዛሪውን እንዲታደጉ ያስችላቸዋልም ነው የተባለው፡፡ በተቃራኒውም ምርቶቿን የምታቀርበው ደቡብ አፍሪካ ላይ የሚፈጥረው ተጽዕኖም ቀላል አለመሆኑን አስረድተዋል፡፡እገዳው በአስቸኳይ ተግባራዊ እንደሚደረግ ሚኒስትሩ ገልጸው የሚመለከታቸው አካላትም ለገበያ የማይቅረቡ ከውጭ የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ዝርዝር በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርጉ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
0
76cae67b588702057c3bde2f4e18428c
5a3f099163601f69fb8d8a9d52b4d6e2
ኢትዮጵያና ብሪታንያ የ965 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ዓለም ባንክ መካከል የ512 ነጥብ 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድርና ዕርዳታ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴና የዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን ተፈራርመውታል፡፡በስምምነቱ መሰረት 312 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላሩ ዕርዳታ ሲሆን 200 ሚሊየን ዶላሩ ደግሞ ብድር ነው፡፡ገንዘቡ በኢትዮጵያ እየተከናወነ የሚገኘውን የምግብ ዋስትና መርሃ ግብር ለማጠናከርና ከዚህ ቀደም በመርሃ ግብሩ ያልተካተቱ ተጨማሪ ቦታዎችን ለማገዝ ይውላል ነው የተባለው፡፡ መርሃ ግብሩ በአስከፊ ድህነት ውስጥ የሚገኙ የገጠር አካባቢዎችን እና በድርቅ ምክንያት ለምግብ ዕጥረት ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው፡፡በዘመን በየነከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
61e9c476ed02576059c8bf1b4d024147
d32631197b389fb5bac9df5bb9393520
ሙሴቬኒን ለፍርድ ለማቅረብ ፊርማ እየተሰባሰበ ነው
ለሦስተኛ ጊዜ የተጠየቀባቸው ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ በቡድን በመደራጀትና የሌሎች ሠራተኞችን ፊርማ አመሳስሎ በመፈረምና የሥራ ዓድማ በማድረግ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ኪሳራ አድርሰዋል ተብለው ተጠርጥረው የታሰሩ ዘጠኝ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች፣ በአየር መንገዱ ላይ የ70.9 ሚሊዮን ብር ኪሳራ አድርሰዋል ተባለ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ማክሰኞ መስከረም 8 ቀን 2011 ዓ.ም. ለፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ችሎት እንዳስረዳው፣ በሰበሰባቸው ብዙ ሰነዶች ማወቅ የቻለው ተጠርጣሪዎቹ በአየር መንገዱ ላይ የተጠቀሰውን መጠን ኪሳራ ማድረሳቸውን ነው፡፡ተጠርጣሪዎቹ በሥራ ከሚመሳሰሏቸውና በክልል ከሚሠሩ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሠራተኞች ጋር ስለዓድማና ሌሎች ነገሮች የተነጋገሯቸውን ሚስጥሮች፣ ከመረጃና መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ) ማግኘቱን ገልጿል፡፡ያገኘውን መረጃ መሠረት አድርጎም የምስክሮችን ቃል መቀበል መጀመሩን ገልጾ፣ በክልል ያሉትን ሠራተኞችን ለማነጋገር፣ ቀሪ የምስክሮችን ቃል ለመቀበልና የተገኘውን የኪሳራ መጠን መሠረት በማድረግ የሚሠራቸው ብዙ ምርመራዎች እንደሚቀሩት በመጥቀስ፣ ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በጠበቃቸው አማካይነት እንደገለጹት፣ እነሱ የሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን እንጂ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሠራተኞች አይደሉም፡፡ የደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ጥያቄም ያቀረቡት ለአየር መንገዱ ሳይሆን ለባለሥልጣኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ፊርማ አመሳስለው መፈረም በሌላ ወንጀል እንጂ እነሱ ካቀረቡት ጥያቄ ጋር ሊያያዝ እንደማይችልም አክለዋል፡፡ የቤተሰብ ኃላፊና ቤተሰቦቻቸው በእነሱ ገቢ የሚተዳደሩ እንደሆኑ፣ ክስ ሳይመሠረትባቸውና ጥፋተኛ ተብለው ወንጀለኛ መሆናቸው ሳይረጋገጥ ደመወዛቸው መታገዱ ተገቢ አለመሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡ ዋስትናቸው ተጠብቆላቸው ሥራቸውን እየሠሩ ምርመራው እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡መርማሪ ቡድኑ ዋስትናውን ተቃውሞ እንዳመለከተው፣ አየር መንገዱና ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ተመጋጋቢ ተቋማት ናቸው፡፡ እስካሁን በምርመራ ካገኛቸው እውነታዎች ጀርባ ሌሎች ምርመራዎች የሚቀሩት በመሆኑ፣ ሰፊ ጊዜ ስለሚያስፈልገው የጠየቀው ጊዜ እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ የዋስትና ጥያቄውን ውድቅ በማድረግ፣ ከተጠየቀው 14 ቀናት ውስጥ ሰባት ቀናት ፈቅዶ ለመስከረም 15 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
0
bbfbf8a550d8cd15c4909df0efdb3008
cc78b0127175bc9a4d9c34963fbcdaee
አክሰስ ሪል ስቴት አቶ ኤርሚያስ አመልጋን የቦርድ ሰብሳቢ አድርጐ ሰየመ
አባላቱ ሹመትም በምክር ቤቱ በ12 ተቃውሞ በ5 ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ልዩ ስብሰባ ለኮቪድ -19 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላትን ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአብላጫ ድምፅ አጸደቀ።ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትና የጉዳትን መጠን ተከታትሎ በየጊዜው ለምክር ቤቱ ሪፖርት የሚያቀርብ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላትን የሰየመው ከምክርቤቱ አባላት መካከል ነው።በዚህ መሰረት፡- 1ኛ – አቶ ጴጥሮስ ወልደሰንበት — የቦርዱ ሰብሳቢ 2ኛ – አቶ ተስፋዬ ዳባ ————የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ 3ኛ- ወይዘሮ ፋንታዬ ወንድም —–የቦርድ አባል 4ኛ- አቶ ሽኩሪ መሀዲን———–የቦርዱ አባል 5ኛ- ዶክተር ብሩክ ላጲሶ ———-የቦርድ አባል 6ኛ- ወይዘሮ ሞሚና መሀመድ—— የቦርድ አባል 7ኛ – አቶ በሻላ ገመቹ ————- መርማሪ ቦርድ አባላት ሆነው ተሰይመዋል።የመርማሪ ቦርድ አባላቱም በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ መፈፀማቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
0
6569b365dd5354a590eaf83ba37d47dd
05b3d50da7efa40be35870d063074a2b
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አድርገዋል
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ድጋፍ የማሰባሰብ ግብረ ሀይል ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ተግባር የሚውል ከ256 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ።ግብረ ሃይሉ በዛሬው እለት 3ኛ ዙር የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አሰባስቧል።ድጋፉን የክልሉ ባለሀብቶች በገንዘብና በቁሳቁስ ያበረከቱት መሆኑንም ግብረ ሃይሉ አስታውቋል።በዚህም በዛሬው እለት ብቻ በገንዘብና በቁሳቁስ በድምሩ 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሰብሰብ መቻሉንም ገልጿል።በተያያዘም የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሰፋፊ የመገበያያ ስፍራዎች ወደ ሜዳማ ቦታዎች እንዲወጡና ተንቀሳቃሽ ግብይት ስራ ላይ እንዲውል እየተሰራ መሆኑን የቢሮው ሃላፊ አቶ ዴንጌ ቦሩ ተናግረዋል።አሰራሩ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የሚተገበር ሲሆን፥ ነጋዴው እና ሸማቹ በአንድ ስፍራ ሳይገናኝ በትልልቅ ተሽከርካሪዎች አማካኝነት ለሸማቹ የማድረስ ስራ የሚሰራበት ነው ብለዋል።ሃላፊው ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አላግባብ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉና ለቫይረሱ መስፋፋት ሚና ያላቸው የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱንም ነው የተናገሩት።ከዚህ ጋር ተያይዞም 4 ሺህ የንግድ ተቋማት ሲታሸጉ ለ5 ሺህ ማስጠንቂያ መሰጠቱን እና 157ቱ ጉዳያቸው በህግ እየታየ መሆኑንም አስረድተዋል።በትዝታ ደሳለኝ
0
81dd1c13ab12c596c2023eaf4185207c
81dd1c13ab12c596c2023eaf4185207c
በሶማሊያ የተከሰተ ጎርፍ 24 ሰዎችን ለሞት ዳርጎ ከ280 ሺህ በላይ ሰዎችን አፈናቀለ፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) ምሥራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ሶማሊያ የጎርፍ አደጋ ከሰሞኑ እየተመላለሰባት ነው፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽሐፈት ቤት እንዳስታወቀው ሰሞነኛው ጎርፍ በሶማሊያ የ24 ሰዎችን ሕይወት ነጥቋል፤ 283 ሺህ ሰዎች ደግሞ ከቀያቸው አፈናቅሏል፡፡መረጃዎቹ እንደሚያመላክቱትም በሶማሊያ በ28 አውራጃዎች ከ701 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፉ ቀጥተኛ ተጎጅ ናቸው፡፡ በተለይ ደግሞ ሂርሸበሌ፣ ጁባላንድ እና ደቡብ ምዕራብ ግዛቶች ከ88 በመቶ ያላነሱ ተጎጅዎች ያሉባቸው አካባቢዎች ናቸው፡፡ የፑንትላንድ አንዲት አነስተኛ ከተማ በጎርፉ በከፊል ተጠራርጋ መወሰዷም ታውቋል፡፡ማስተባሪያ ጽሕፈት ቤቱ እንዳለው ደራሽ ጎርፍ ነው አደጋውን እያስከተለ ያለው፡፡ በምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ደራሽ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን መግደሉንና ማፈናቀሉንም ዘገባዎች እያመለከቱ ነው፡፡በኬንያ ናይሮቢ የአየር ሁኔታ ፕሮፌሰሩ ክሪስ ሺሳንያ ለሮይተርስ እንደተናገሩት የሕንድ ውቅያኖስ መሞቅ ያስከተለው ርጥበት አዘል ነፋስ በምሥራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ዝናብ እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል፤ ይህም ጎርፍ እያስከተለ ነው፡፡በጎርፉ ኬንያ ከቀጣናው ሀገራት ክፉኛ ተመትታለች፤ እስካሁን ድረስም 237 ሰዎችን በጎርፉ ተነጥቃለች፤ ከ161 ሺህ በላይ ደግሞ ተፋቅለዋል፡፡ ባለፈው የአውሮፓውያኑ ዓመት በቀጣናው ሀገራት 250 ሰዎች ነበር በጎርፍና በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸው ያለፈው፤ ዘንድሮ ግን ከሚያዝያ ጀምሮ ባለው ጥቂት ጊዜ ውስጥ ኬንያ ብቻ 237 ሰዎችን ማጣቷ ጉዳዩ አሳሳቢ እንደሆነ አመላካች ሆኗል፡፡አሁን ላይ ሶማሊያ በሦስት አስቸጋሪ ፈተናዎች ቅርቃር ውስጥ እንደሆነች የሲ ጂ ቲ ኤን ዘገባ አመላክቷል፤ ጎርፍ፣ የኮሮና ወረርሽኝ እና የበረሃ አንበጣ ናቸው እየፈተኗት የሚገኙት፡፡ እርግጥ ነው ሁሉም ፈተናዎች ለመላው የቀጣናው ሀገራት ኢትዮጵያን ጨምሮ ስጋት ናቸው፡፡ በሶማሊያ ላይ ግን እንደሚበረቱ ተሰግቷል፡፡
1
dc9300f338e93c1bc2210d8574b02ba8
d841318f66384e80e814439a5d5cc7d8
መንግሥት በየመን የአየር ድብደባ ምክንያት ህይወታቸውን ላጡ አምስት ኢትዮጵያውያን የተሳማውን ጥልቅ ሃዘን ገለጸ
በሶርያ የሚካሄደውን ጦርነት የሚከታተል ቡድን በገለፀው መሰረት የሀገሪቱ መንግሥት ከደማስቆ ወጣ ብሎ በሚገኘው በአማፅያን ቁጥጥር ሥር ባለው ምሥራቃዊ ጎታ ላይ ዛሬ ባካሄደው የአየር ድብደባ ቢያንስ 45 ሰዎች ተገድለዋል።ብሪታንያ የሚገኘው ስለሶርያ ጉዳይ የሚከታተለው የሰብዓዊ መብት ቡድን እንደሚለው ትላንት በተካሄደው የአየር ድብደባ አንድ መቶ የሚሆኑ ሰዎች ተገድለዋል።ምሥራቅ ጎታ በመዲናይቱ አጠገብ ከነበሩት የመጨረሻው በአማፅያን ቁጥጥር ሥር ያለ ቦታ ነው።
0
cf89deb4abe350f315dd349c5ad8de95
9bcdd2f9102c2ea355c3ca16f783001d
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት በይፋ ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 2/2005 (ዋኢማ) -አዲሱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የተጀመሩ የልማት ስራዎችን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተሰናባቹ ከንቲባ ኩማ ደመክሳ ጥሪያቸውን አቀረቡ፡፡ከንቲባው ተሰናባቹ ምክር ቤት ያከናወናቸው ዋና ዋና ስራዎች ላይ ሀምሌ 1/2005 ዓ.ም ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ከንቲባ ኩማ ደመክሳ እንዳሉት ሀምሌ 2/2005 ዓ.ም በይፋ ስራውን የሚጀምረው አዲሱ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባርን በፅናት እንዲታገል፣ የማያቋርጥ የአቅም ግንባታ ስራ እንዲሰራና የተጀመሩ የልማት ስራዎችን አጠናክሮ እንዲቀጥል ነው ጥሪያቸውን ያቀረቡት፡፡በ2001 ዓ.ም ስልጣን የተረከበው ምክር ቤት ላለፉት 5 ተከታታይ የስራ ዘመናት ያከናወናቸውን ተግባራት ሲዘረዝሩም ለአቅም ግንባታ ስራዎች ቅድሚያ በመስጠት አዲስ ምሩቃንን በስፋት ወደስራ በማስገባት የነበረውን የሰው ሀይል እጥረት ለመቀነስ ተሞክሯል ብለዋል፡፡ከዚህም በተጨማሪ የሪፎርም ስራዎችንም በተመለከተ የቢፒአርና የቢኤስሲ ጥናቶች ተጠናቀው ወደትግበራ እንዲገቡ ተደርጓል ነው ያሉት፡፡የስራ ፈጠራን በተመለከተም የአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ላይ በተሰራው ስራ ከ500 ሺ በላይ ለሚሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች የስራ እድል መፈጠሩን ከንቲባ ኩማ ገልፀዋል፡፡ከንቲባ ኩማ አክለውም በቤቶች ልማት ላይ የተሰማሩ ከ2000 በላይ ኮንትራክተሮች መኖራቸንና ባለፉት 5 ዓመታትም 152 ሺ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መገንባታቸውን ገልፀዋል፡፡ከ2003 እስከ 2005ዓ.ም ድረስ በከተማዋ የተሰሩ የመልሶ ግንባታ ስራዎችንም ጠቅሰዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በተጠናቀቀው የበጀት አመትም ከ10 ቢልዮን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል ነው ያሉት፡፡
0
3bf544575eb9f607b9d90c5b9797fcda
2a35fdb1f39069829db794e347d62942
"የህወሓት ታጣቂዎች ከኦነግ ሸኔ ጋር ተደባልቀው አየተንቀሳቀሱ ነው" - የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት
ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ኬንያ እና ኢትዮጵያ የአል-ሸባብ እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር- ሸኔ ታጣቂዎችን ከቀጠናው ቢያስወግዱ የሁለቱ አገራት ሕብረት እንደሚጠናከር ተናገሩ።ጠቅላይ ሚንስትሩ ይህን ያሉት በሞያሌ የተገነባውን የድንበር መተላለፊያ ከፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በመሆን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው።“አል-ሸባብ እና ኦነግን ከቀጠናው ብናስወግድ ሕብረታችን ይጠነክራል” ብለው ተናገሩ ሲሆን ኦነግ ሲሉ ኦነግ-ሸኔ የተባለውን ታጣቂ ቡድንን እንደሆነ የጠቅላይ ጠቅላይ ሚንስትሩ ፕሬስ ሴክሬታሪ ገልጸዋል።ኦነግ-ሸኔ የተባለው ቡድን የኦሮሞ ነጻነት ጦር ከኦነግ ተገንጥሎ በመውጣት በምዕራብ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያ ከኬንያ ጋር በምትዋሰንበት ደቡባዊ ክፍል የትጥቅ እንቅስቃሴ ላይ እንደሆነ ይነገራል።ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ በቀጠናው ኢኮኖሚያዊ እድገት ለማምጣት የአካባቢው ደህንነት ማረጋገጥ ግድ መሆኑን ተናግረዋል።“የደኅንነት ችግር እያለብን ኢኮኖሚያዊ ድል ማስመዝገብ አይቻለንም” ያሉት ፕሬዝደንት ኡሁሩ፤ “እንደ ሁለት ጎረቤት አገራት በውስጣችን እየኖሩ የኢትዮጵያንም የኬንያንም ሰላም የሚያውኩት ላይ መስራት ይኖርብናል” ብለዋል።ከዚህ በተጨማሪም ጠቅላይ ሚንሰትሩ “መሰረተ ልማቶች ላይ በጋራ እንደምንሰራው ሁሉ የአከባቢውን ደህንነት ለማረጋገጥ እንድንሰራ” ለፕሬዝደንት ኡሁሩ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ ብለዋል።(ምንጭ፡-ቢቢሲ)
0
034de700596a8a12cccfad336b37107d
034de700596a8a12cccfad336b37107d
መንግስት በትግራይ ክልል ለእናቶች፣ ህጻናትና አረጋውያን አልሚ ምግቦችን እያደረሰ ነው
መንግስት በትግራይ ክልል የመልሶ ማቋቋም ትግበራ መጀመሩን ተከትሎ አልሚ ምግብና ሌሎች ሰብአዊ ድጋፎችን በማድረስ ላይ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።በክልሉ አስቸኳይ የምግብና የሕክምና ቁሳቁስ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ካለፉት 10 ቀናት ጀምሮ በማቅረብ ላይ ነው።
1
7975984fc6eda1c52f38c766a3cc3e50
8e9ea57bd24ee7e40505cc7b7b5ee6cc
ኤጀንሲው “የኢትዮጵያ የተቀናጀ የኮሮና ቫይረስ መከታተያና መቆጣጠሪያ ሲስትም” አዘጋጀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ሁለት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስተር አስታወቀ።በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 2 ሺህ 650 የላብራቶሪ ምርመራ ሁለት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ነው የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱዩት ባወጡት መግለጫ ያስታወቁት።በዚህም በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 263 ደርሷል፡፡ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሁለቱም ወንድ ኢትዮጵያዊያን እድሜያቸው 24 እና 33 ዓመት የሆኑ ናቸው። ቫይረሱ በምርመራ ከተገኘባቸው አንደኛው የትግራይ ክልል ነዋሪና የድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪ ሲሆን ሁለተኛው ከሶማሌ ክልል (ጂግጅጋ ለይቶ ማቆያ) ነው።በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት 2 ሰዎች ከአዲስ አበባ ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 108 መድረሱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱዩት ገልጿል።
0
8caa629aace3dcf5e164791961316621
d07d4cca0378ed59a2de187a616d20f8
በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ከአራት ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአደንዛዥ እጽ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ስኳር እና ኬሚካል ከቀይ አፈር ጋር በመቀላቀል ማር ነው ብሎ ለመሸጥ ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።ግለሰቡ ሙሉ መኖሪያ ግቢ ተከራይቶ ህገ – ወጥ ተግባሩን ሲፈፅም በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለው ፖሊስ በጥርጣሬ ባደረገው ማጣራት ነው።ከጉዳዩ ጋር በተያያዘም አንድ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል።ግለሰቡ መርካቶን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች ማር ነው ብሎ ያዘጋጀውን ባዕድ ነገር ሲሸጥ እንደቆየ ተገልጿል።በተጨማሪም ከኮሮና ቫይረስ ወረርሸኝ ጋር ተያይዞ ተገቢ ያልሆነ ድርጊት በሚፈፅሙ እና ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ቁጥጥሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም የክፍለ ከተማው የወረዳ 11 ንግድና ኢንዱስትሪ ፅህፈት ቤት ሃላፊ መናገራቸውን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
3f7978d5117a33d8b5162515d33c3ac3
06eafb68bf2e2832340d0ccf7ede2a47
በአማራ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 724 የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባለፉት 6 ወራት 210 ፋብሪካዎች ላይ ቁጥጥር ለማድረግ አቅዶ በ185 ድርጅቶች ላይ ቁጥጥርና ክትትል ማድረጉን ገልጿል፡፡ቁጥጥር ከተደረገባቸው 185 ፋብሪካዎች ከ47 ፋብሪካዎች ወካይ ናሙናዎችን በመውሰድ የፊዚካል እና የላብራቶሪ ምርመራ አድርጓል።በተካሄደው የላብራቶሪ ምርመራ ውጤት መሰረትም የ9 ፋብሪካዎች ምርት ከደረጃ በታች በመሆኑ ከማስጠንቀቂያ እስከ ማሸግ የሚደርስ እርምጃ ተወስዶባቸዋል፡፡እርምጃ የተወሰደባቸው የሳሙና፣ የሲሚንቶ፣የውሃ እና የወይን ፋብሪካዎች ሲሆኑ÷ የ14 ፋብሪካዎች ናሙና የላብራቶሪ ውጤት እስከሚደርስ እየተጠበቀ መሆኑም ተገልጿል፡፡162ቱ ፋብሪካዎች ደግሞ የኢትዮጵያን የጥራት ደረጃ መስፈርት ያሟሉ ሆነው መገኘታቸውን ከንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡በተጨማሪም ከ90 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን ሚኒስቴሩ አስታውቋል ገለጸ፡፡የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት ለመከላከል በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚመራ ግብረ-ሀይል ከፌዴራል እስከ ወረዳ ድረስ ተዋቅሮ ሰፊ ስራ መሰራቴ ተጠቁሟል።በዚህም በህገ-ወጥ መንገድ ግብይቱን ሲሳተፉ የነበሩ 91 ሺህ 602 ህገ-ወጥ ደላላዎችና ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል ነው የተባለው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይ ያድርጉ!
0
8dc1cd119620a17150faf53deafb492b
2a7ec29411ec1778d033166add35afa4
ሶማሊያዊው ሚኒስትር በደህንነት ኃይሎች በስህተት ተገደሉ
66ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የሚኒስትሮች አስቸኳይ ምክር ቤት ስብሰባ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ተጀምሯል።በአስቸኳይ ስብሰባው የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች በመስከረም ወር መጀመሪያ ላይ በአዲስ አበባ የተፈራረሙትን የሰላም ስምምነት አፈጻጸምና እና በሶማሊያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እንሚመክር ተገልጿል።የወቅቱ የኢጋድ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ባደረጉት ንግግር፥ ኢጋድ የአፍሪካ ቀንድን ወደ ህብረት ሊያደርሱ የሚያስችሉ እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ተቋሙ በአካባቢ የአየር ሁኔታ፣ በደህንነት፣ በንግድ፣ በመሰረተ ልማት ግንባታ መስኮች ያከናወናቸው ተግባራት ቀጠናውን ከፍ ወዳለ ማማ የሚያደርሱ ናቸው ብለዋል ሚኒስትሩ፡፡ኢጋድ በደቡብ ሱዳን ሰላም እንዲሰፍን በማድረግ ላይ ያለው ጥረት ውጤታማ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲመጣ አለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ማድረግ ይኖርበታል ብለዋል፡፡በደቡብ ሱዳን የኢጋድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ኢስማኤል ዋይስ የሃገሪቱን ሰላም ተግባራዊ ለማድረግ ቅድመ ሽግግር ኮሚቴው ጁባ ውስጥ ስራውን መጀመሩ በጎ እርምጃ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በሶማሊያ የኢጋድ ልዩ ልዑክ ዶክተር ሞሃመድ ጉዮ በበኩላቸው የሶማሊያ ኢኮኖሚ እንዲያገግም በማድረግ እና ተቋማቱን በመገንባት ረገድ ብዙ ርቀት መሄዷን አንስተዋል።
0
7384f19e6416b7a759f4edc9bce9bf69
7384f19e6416b7a759f4edc9bce9bf69
19 ሚ. የመናውያን የ1.1 ቢ. ዶላር አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል
በየመን በየ10 ደቂቃው አንድ ህጻን ይሞታል በጦርነት በፈራረሰችዋና የዓለማችን የከፋው ርሃብ ሰለባ በሆነቺው የመን የሚኖሩ 19 ሚሊዮን ያህል የአገሪቱ ዜጎች 1.1 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰሞኑን አስታውቋል፡፡በዘንድሮው የፈረንጆች አመት 2017 የመናውያንን ከከፋ ጥፋት ለመታደግ የሚያስፈልገው የገንዘብ ድጋፍ 2.1 ቢሊዮን ዶላር ያህል እንደሆነ ያስታወሰው ተመድ፣ ከዚህ ገንዘብ ውስጥ ከአለማቀፉ ማህበረሰብ ማሰባሰብ የተቻለው 15 በመቶውን ያህል ብቻ መሆኑን ጠቅሶ፣ ዋና ጸሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬስም የመናውያንን ለመታደግ አለማቀፉ ማህበረሰብ ርብርብ እንዲያደርግ መጠየቃቸውን አመልክቷል፡፡የዛሬይቱ የመን ሙሉ ትውልድ በአለማችን እጅግ የከፋው ርሃብ እየተጠቃ ነው ያሉት ጉቴሬስ፤3 ሚሊዮን ዜጎቿ ቤታቸውን ጥለው በተሰደዱባትና በጦርነት በፈራረሰቺው የመን የሚታየው ሰብዓዊ ቀውስ እየከፋ መሄዱን ገልጸዋል፡፡በየመን በየአስር ደቂቃው ዕድሜው ከአምስት አመት በታች የሆነ አንድ ህጻን በመከላከል ሊድኑ በሚችሉ ምክንያቶች ሳቢያ ለህልፈተ ህይወት እንደሚዳረግ የጠቆሙት አንቶኒዮ ጉቴሬስ፤ አለማቀፉ ማህበረሰብና የሰብዓዊ ድጋፍ ተቋማት በተለይም ለየመናውያን ህጻናት ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው አመልክተዋል፡፡
1
6e8436999eb4a2f9f6d45a84b4f77790
7b6fac624256ea8284770e685de3e70a
መሪ የልማት እቅዱ ኢኮኖሚያዊ ሽግግርን ለማሳካት ያለመ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የሆኑት የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን፣ የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን እና የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር የ10 ዓመት የልማት እቅዳቸውን አቅርበው ውይይት ተደረጎበታል፡፡በውይይቱም የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መኮንን አበራ ደረቅ ወደብን ማልማት ለሃገር ውስጥ የግል ዘርፍ የተተወ ብቻ ሳይሆን ለውጭ ባለሃብቶችም ክፍት መሆኑን ተናግረዋል።የሎጂስቲክስ ስርዓቱን በማዘመን አለም አቀፍ የሎጂስቲክስ አፈጻጸም ኢንዴክሱን አሁን ካለበት 126ኛ ደረጃ ወደ 40ኛ ደረጃ ማሳደግን ርዕዩ ማድሩጉንም ገልጸዋል፡፡የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ጥላሁን ሰረካ በበኩላቸው በ10 ዓመት የልማት እቅዱ በባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ ኢትዮጵያን ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለማድረግ መታቀዱን ነው የተናገሩት፡፡አደረጃጀቱን በማሻሻል እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም ተገልጋዩን ህብረተሰብ ለቅሬታ የሚዳርገውን አገልሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በ10 ዓመት እቅዱ መቀመጡን ደግሞ የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ዋና ዳይረክተር አቶ አብዲሳ ያደታ መናገራቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
43befe8b8d3feee9832a2b575843eedf
3c28be87453b593bc6645ff49c9c58f6
ሁለተኛው የቀላል ባቡር መስመር አገልግሎት ጀመረ
-የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት ወደ ሙሉ አገልግሎት ለመግባት የሚያስችለው በርካታ ህዝብ ያሳተፈ የሙከራ አገልግሎት በመጪው ሰኞ ይጀምራል።በዚሁ ቀን ጊዜያዊ የኤሌክትሪክ ሀይል ያገኘው ከቃሊቲ ዲፖ እስከ መስቀል አደባባይ የሚገኘው የባቡር መስመር አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን፥ ቀሪ መስመሮችም ይቀጥላሉ ነው ያለው የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን።የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ጥር 24 2007 ዓ. ም በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የሙከራ ጊዜው መጀመሩ የሚታወስ ነው።ባሳለፍነው ጥር በቻይና ከሚመረቱት ጎታች ባቡሮች 26ቱ ብቻ ሀገር ውስጥ ገብተው የነበረ ሲሆን፥ አሁን ግን ለባቡር ትራንስፖርቱ የሚያስፈልጉት 41 ጎታች ባቡሮች ሙሉ በሙሉ ገብተው መጠናቀቃቸው ተጠቅሷል።ባቡሮቹ የቴክኒክ ችግር ሲያጋጥማቸው የሚጠገኑበት እንዲሁም እጥበት የሚያገኙባቸው ቦታዎች ተዘጋጅተዋል።ከዚህ በተጨማሪ ባቡሮቹ በሚተላለፉባቸው ሰአት የተሸከርካሪ እንቅስቃሴውን የሚያቆሙ መብራቶች እና ድምፅ ማጉያዎች የመግጠም ስራ እንዲሁም በተለያዩ ፌርማታዎች ላይ የተገነቡ የሀይል መቆጣጠሪያ ቤቶች ዝግጅትም ተጠናቋል።የጦር ሀይሎች፣ የዳግማዊ ሚኒሊክ እንዲሁም የአያት መስመሮችም ከአንዳንድ የለቀማና የመወጣጫ ስራዎች በስተቀር አብዛኛው ስራው አልቋል።በሙከራ ጊዜ ወቅት ለተጠቃሚው ህብረተሰብም የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ እንደሚሰራ የተገለፀ ሲሆን፥ ኮርፖሬሽኑ የተለያዩ በራሪ ወረቀቶችን በማዘጋጀት ላይ ይገኛል።እንደ ፋና ብሮድካስቲንግ ዘገባ ህብረተሰቡም በተዘጋጀው ፕሮግራም መሰረት ከመጪው ሰኞ ጀምሮ የሙከራ አገልግሎቱን መጠቀም ይችላል ተብሏል።
0
fb2209b6d62bcf506fab0965dbf0c1cc
f1b1ac564ffbe109b6118aa98847b9ad
ኢትዮጵያ በዓመት 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ለወረቀት ግዢ ታወጣለች
ኢትዮጵያ ሲሚንቶ ወደ ጎረቤት አገሮች የሲሚንቶ ምርት በመላክ 14 ነጥብ 16 ሚሊየን ዶላር ማግኘቷን የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ባሳለፍናቸው አስራ አንድ ወራት ምርቱ የተላከው ወደ ኬንያ፣ ሶማሊያና ጅቡቲ መሆኑን ነው የገለጸው ፡፡ኢንስቲትዩቱ እንዳመለከተው ፤በኢትዮጵያ ካሉት ሃያ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች አንዱ የሆነው የዳንጎቴ ፋብሪካ ብቻውን በዓመት 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ቶን ሲምንቶ ያመርታል ነው ፡፡ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ በ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ተገንብቶ ግንቦት 2007 ዓመተ ምህረት አንስቶ እያመረተ መሆኑን ጠቅሷል ፡፡በኦሮሚያ ክልል ሙገር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአድብረን ወረዳ የሚገኘው ዳንጎቴ ፋብሪካ 1 ሺህ ያህል ሰራተኞች ያሉት መሆኑን ነው የተመለከተው ፡፡ምንጭ ኦል አፍሪካ
0
ad375e0ce3ba7a0df51f35ed2cfb601f
ad375e0ce3ba7a0df51f35ed2cfb601f
ቻይና 3 የአሜሪካ ጋዜጠኞችን አገደች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና ሶስት የአሜሪካ ጋዜጠኞች ማገዷን አስታወቀች።እርምጃው አሜሪካ ውስጥ በሚሰሩ የቻይና ጋዜጠኞች ላይ በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለተጣለው እገዳ አፀፋዊ ምላሽ ነው ተብሏል።የታገዱት ጋዜጠኞች ኒውዮርክ ታይምስ፣ ዋሽንግተን ፖስት እና ዎል ስትሪት ጆርናል ላይ የሚሰሩ መሆናቸውም ተመላክቷል።የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋዜጠኞቹ የሚዲያ የይለፍ ፈቃዳቸውን በ10 ቀናት ውስጥ እንዲመልሱም አዟል።ከዚህ በተጨማሪም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋዜጦቹ ቻይና ውስጥ ስለሚሰሩት ስራ ዝርዝር መረጃ እፈልጋለሁ ብሏል።መስሪያ ቤቱ እንደ ሆንግ ኮንግ እና ማካው ባሉ ከፊል ራስ ገዝ አካባቢዎች ጋዜጠኞች እንዳይሰሩም አግዷል።በዚህ ወር መጀመሪያ ትራምፕ አሜሪካ በሚገኙ የቻይና ጋዜጠኞች ላይ ገደብ መጣላቸው ይታወሳል።የአሁኑ እርምጃ ሃገራቱ የገቡትን ፍጥጫ እንዳያባብሰው ተሰግቷል።ምንጭ፦ ቢ.ቢ.ሲ
1
ce8ddbf44ddc65fed6161d77ce1e043a
f71acdeaa4fc9ff538f85730ba24466d
ሙስናን ለመዋጋት የሃገራት መሪዎች በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል- የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች
የፋይናንስ ነጻነት የአፍሪካዊያን የክብርና ሉዓላዊነት ጉዳይ እንደሆነ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት ገልጸዋል፡፡ይህን ያሉት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ አካል የሆነው 32ኛው የአፍሪካ ህብረት የሚኒስትሮች ጉባዔ በተከፈተበት ወቅት ነው፡፡እንደ ሙሳ ፋኪ ገለጻ በዚህ ጉባዔ አፍሪካን ይበልጥ በሚያስተሳስሩ ሶስት ፕሮጀክቶች ላይ ትኩረት ይደረጋል፡፡ፕሮጀክቶቹም ነጻ አህጉራዊ የንግድ ቀጣና፣ የሰዎችና ቁሳቁስ ነጻ ዝውውርና የአንድ አፍሪካ አየር ትራንስፖርት እንደሆኑም ሊቀመንበሩ አብራርተዋል፡፡ይሁን እንጂ ፕሮጀክቶቹ እንዲሳኩ ፖሌቲካዊ እና ሙያዊ ተሳትፎ እንዲሁም ክህሎትና ተነሳሽነትን ይጠይቃልም ብለዋል ሙሳ ፋኪ፡፡ከዚህ በተጨማሪም ህብረቱ በፋይናንስ ራሱን ባለመቻሉ በውጭ አካላት ድጋፍ ላይ ጥገኛ እንዲሆን ስላደረገው ነጻነታችንን የተገደበ አድርጎት መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡ይህንን ለመቀየር የሚያስችል ውይይትና ቅስቀሳ ማድረግ ያስፈልጋል ያሉት ሊቀመንበሩ እናንተም ይህንን እንደምታስፈጽሙ እተማመናለው ብለዋል፡፡የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ቬራ ሶዎንጊዎ እዚህ የመጣነው አህጉራችንን መልሰን ለመገንባና ህብረታችንን ለማጠናከር የሚያስችሉንን ሁኔታዎች በማደስ አንድ ጠንካራ አፍሪካን ለመፍጠር ነው ብለዋል በመክፈቻው፡፡የህብረቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበር ማማዱ ቱሬ ይህ ዓመት ለአህጉራችን የተሻለ ሰላም፣ ደህንነትና እድገት እንዲመጣ ጽኑ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸው በኢትዮጲያ በኩል ለተደረገላቸውም አቀባበል ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
0
53dc606b97d92da0dc19025d8dfcd6cd
83344a9745d0f7d80df82fe5ec0499e4
የሊግ ውድድሮች እጣ የሚወጣባቸው ቀናት ታውቀዋል
በዚህ ዓመት ሊካሄድ የነበረው የአውሮፓ ዋንጫ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ወደ ሚቀጥለው ዓመት መዛወሩ ተገለጸ፡፡ ዜናውን ቀድሞ ያበሰረው የኖርዌይ እግር ኳስ ማህበር እንደገለጸው ውድድሩ እ.አ.አ በ2021 እንዲካሄድ ተወስኗል፡፡ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር በቪዲዮ ኮንፈረንስ ባደረገው አስቸኳይ ውይይት ነው ውሳኔው የተላለፈው፡፡ ውሳኔው የአውሮፓ ሊጎች እንዲጠናቀቁ እድል ይሰጣል ተብሏል፡፡ የአውሮፓ ዋንጫ በአውሮፓውያኑ ከፊታችን ሰኔ 12 እስከ ሀምሌ 12 ሊካሄድ የነበረ ቢሆንም በ 2021 ከሰኔ 11 እስከ ሀምሌ 11 ይካሄዳል፡፡ የአውሮፓ ዋንጫ እንዲሁም ከ21 ዓመት በታች ውድድሩም ወደ ሚቀጥለው ዓመት የተሸጋገሩ ውድድሮች ናቸው፡፡ የአውሮፓ ዋንጫ የሴቶች ውድድር ደግሞ በሚቀጥለው ዓመት የወንዶቹ ውድድር ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚካሄድ መርሃ ግብር ወጥቶለታል፡፡ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በፈረንጆቹ እስከ ሚያዚያ አራት ድረስ የማይካሄድ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን የስፔን ላሊጋ በተመሳሳይ በፈረንጆቹ እስከ ሚያዚያ አራት ውድድሮቹ አይካሄዱም፡፡ በአውሮፓ ቫይረሱ በከፍተኛ ሁኔታ የተበራከተባት ጣሊያንም ሊጓ ብቻ ሳይሆን ብዙ ክንውኖችም ተዘግተዋል፡፡በፈረንሳይም አሁን ላይ የሊግ አንድ ጨዋታዎች እየተካሄዱ አይደለም፡፡ የጀርመን ቡንደስሊጋ ደግሞ እስከ ሚያዚያ ሁለት 2020 ድረስ ውድድሮች አይኖሩትም፡፡ ምንጭ፡- ቢቢሲ
0
50505587437b725e85da0ca5ada4de78
1b023f52496ef331b86add390efee06c
የደን ልማትን ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማዋል ጥናት እየተደረገ ነው
-የአውሮፓ ህብረትና የኢትዮጵያ መንግስት የ5 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር እርዳታ ስምምነት ዛሬ ተፈራረሙ፡፡የእርዳታ ስምምነቱን ተፈራረሙት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስትር ዴኤታ አቶ አህመድ ሺዴና የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የልማት ኮሚሽነር አንድሪስ ፒይበልግስ ናቸው፡፡የእርዳታ ገንዘቡ ለእናቶችና ጤና፣ ለመሰረታዊ አገልግሎት፣ለመንገድና ድርቅን ለመከላከል የሚውል ነው፡፡በስምምነቱ ወቅት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስትር ዴኤታ አቶ አህመድ ሺዴ እንዳሉት የእርዳታ ስምምነቱ የእድገትና ትራስፎርሜሽን እቅድ እንዲሁም የሚሊኒየሙን የልማት ግቦች ለማሳካት ያግዛል፡፡የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የልማት ኮሚሽነር አንድሪስ ፒበልግስ በበኩላቸው ስምምነቱ የህብረቱና የኢትዮጵያ የልማት አጋርነት እየጎለበተ መመጣቱን ያሳያል ብለዋል፡፡ህብረቱ ለሀገሪቱ ባደረጋቸው ድጋፎች ውጤታማ ለውጥ በመመዝገቡም የልማት ትብብሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡በእርዳታ ስምምነቱ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮነን ገንዘቡ ለታለመለት ግብ ለማዋል መንግስት ቁርጠኛ ነው ብለዋል፡፡
0
faa0bc75d9e0ec2fc9b42b8bd1130f02
e2bf90d558a3233200f89343599121fc
አዴፓ በአዲስ አበባ የባለቤትነት ጉዳይ ላይ ጠንካራ አቋም እንዳለው አስታወቀ
ኢትዮጵያና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበት 120ኛ ዓመት በዓል በአዲስ አበባ በይፋ እንደሚከበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ዛሬ ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረበት 120ኛ ዓመት የሁለቱን አገራት የረጅም ጊዜ ግንኙነት በሚያሳይ መልኩ በተለያዩ ዝግጅቶች ከዛሬ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይከበራል። ኢትዮጵያና ሩስያ በአጼ ምንሊክ ዘመን የካቲት 11 1890 ዓመት ምህረት የተጀመረ መሆኑን የተናገሩት ቃል አቀባዩ 120ኛ ዓመቱን ሰፋ ባለ ዝግጅት ለማክበር እንቅስቃሴዎች እየተካሄዱ ይገኛሉ ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት፣ በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲና የሩሲያ የባህል ማዕከል ጋር በመተባባር ከየካቲት 1 እስከ የካቲት 11 ድረስ 120ኛ ዓመት በዓሉን የተለያዩ ዝግጅቶች እየተካሄዱ መሆኑን አቶ መለስ ዓለም አስረድተዋል ።ኢትዮጵያና ሩሲያ ከ120 ዓመት በፊት በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያና ፖለቲካ ዘርፎች ግንኙነት መጀመራቸውንና አሁንም የሁለቱ አገራት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እየተሠራ መሆኑን አቶ መለስ ዓለም አመልክተዋል ።የሁለቱ አገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበትን 120ኛ ዓመት በሩሲያ መስኮ መከበር መጀመሩን በመግለጫቸው የጠቆሙት አቶ መለስ በተለይም ከሩሲያ ህዝቦች ወዳጅነት ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባባር የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎችና ህዝብ ለህዝብ መድረክ ተካሂደዋል።የኢትዮጵያና የሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ከጥንት ጀምሮ ጠንካራ ሊባል የሚችል በመሆኑ በሁለቱ አገራት መካከል የኢኮኖሚ ግንኙነቱን በማጠናከር በኩል ለወደፊቱ ይበልጥ መሥራት እንደሚያስፈግልም ተመልክቷል ።ኢትዮጵያና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበት ድፍን 120 ዓመት በመጪው የካቲት 11፣ 2010 ዓም እንደሚሞላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
0
131a4313bf7e1c461779b5a49dee876f
1a4a6f29b978b47f363317f79d682634
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከእስር ይፈታሉ ተባለ
የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያው ፓርቲ (ኢዴፓ) መስራችና የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው ከ140 ቀናት የእስር ቤት ቆይታ በኋላ ከእስር መለቀቃቸው ተሰማ፡፡ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍ/ቤት ምስራቅ ምድብ ችሎት አቶ ልደቱ በ30 ሺ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ እና ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ በወሰነው መሰረት ነው ከእስር የተለቀቁት፡፡ አቶ ልደቱ ከእስር ቤት ወጥተው ወደ ቤታቸው መግባታቸውን አል አይን ከኢዴፓ ፕሬዝዳንት አቶ አዳነ ታደሰ አረጋግጧል፡፡ ከዚህ ቀደም የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት "ሕገወጥ የጦር መሳርያ ይዞ መገኘት" በሚል የተከፈተባቸውን ክስ በ አንድ መቶ ሺህ ብር ዋስትና በውጪ ሆነው እንዲከታተሉ የፈቀደላቸው ቢሆንም ፖሊስ ሳይለቃቸው በማቆየት ሁለተኛው ክስ እንደመሰረተባቸው ፓርቲው ገልጿል፡፡ ቀጣይ የክስ ሂደታቸውን ለመከላከል አቶ ልደቱ ለታህሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም እንደተቀጠሩ እና በቀኑ ክርክሩ እንደሚቀጥል አቶ አዳነ ታደሰ ገልጸዋል፡፡ አቶ ልደቱ የ አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በቢሾፍቱ ከተማ የተቀሰቀሰውን የወጣቶች አመጽ አስተባብረዋል በሚል ከታሰሩ ዛሬ አንድ መቶ አርባ ቀናት እንደሞላቸው ኢዴፓ በፌስቡክ ገጹ አስፍሯል፡፡
0
f8a76b5d6ed7eb3d243ee0237cf0fade
1ee9eed0db642f9e5e526a73b581c2cc
ኢትዮጵያና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ይሰራሉ
ሶማሊያና ኳታር የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እና በተለያዩ መስኮች አብረው ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ኳታር በሶማሊያ ሽብርተኝነትን ለማጥፋት በጋራ ለመሥራት ዝግጁ መሆኗንም ገልጻለች ።የአረብ ሊግ ሀገራት አባል ሆኑት ሶማሊያና ኳታር እኤአ ከ1970 ጀምሮ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነትን ፈጥረው የቆዩ ሀገራት ሲሆኑ በተለይ ኳታር በንግድ እና ኢንቨስትመንት እንዲሁም ሽብርተኝነት ከሶማሊያ እንዲጠፋ እና ሀገሪቱ የተረጋጋች እንድትሆን የተለያዩ ድጋፎችን ስታደርግ ቆይታለች፡፡ቢቢሲ እንደዘገበው የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላሂ ቢን ናስር ካሊፋ አልታሀኒ እና የሶማሊያው አቻቸው ሀሰን አሊ ካሀየር በኳታር ዶሀ ባደረጉት ውይይት መሰረት ሁለቱ ሀገራት ያላቸውን ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ለማጠናከር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡በኳታር እና ሶማሊያ መካከል እነዚህ ስምምነቶች ሲፈረሙ ከሁለቱም ሀገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት የተገኙ ሲሆን የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህ አብዱላሂ ቢነ ናስር ቢን ካሊፍ አልታሀኒ በሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር የተመራውን የልዑክ ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ሶማሊያና ኳታር አሁን በዋናነት ከፈፀሟቸው ስምምነቶች እና ከተፈራረሙት የመግባቢያ ሰነድ ውስጥ የሀገራቱን የገንዘብ አያያዝ ፖሊሲ ማስተካከልና ከመጠን ያለፈን የግብር አከፋፈል ለማስተካከል በጋራ ለመሥራት ተፈራርመዋል፡፡በሶማሊያ የኳታር ባለሃብቶችን በማበረታታት የተለያዩ የኢንቨስትመንት ሥራዎችን ለመሥራት እና የሀገሪቱን ኢኮኖሚ እንዲያንሰራራ ለማድረግ የሚስችል የመግባቢያ ሰነድም ተፈርሟል፡፡በሶማሊያ የባህር ላይ ትራንስፖርት እንዲስፋፋ በማድረግ ኢኮኖሚውን ማገዝ ሌላው የሁለቱ ሀገራት ስምምነት ነው፡፡በንግድ በኢኮኖሚ እና በቴክኒካዊ ጉዳዮች በትብብር መስራትም እንዲሁ የስምምነቱ አካል ነው፡፡ሶማሊያና ኳታር ወደብን በመጠቀም አብረው ለመልማትና ለመጠቀም የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድም ተፈራርመዋል፡፡በኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በኩል ያለውን ግንኙነት በማጠናከር ዲፕሎማሲውን ማጠናከር እንደሚገባም በሁለቱ ሀገራት በኩል ታምኖበታል፡፡የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር በሶማሊያ አሁን ላይ እየተከሰተ ያለውን ሽብርተኝነት ለማስቀረት በጋራ እንደምትሰራ ለልኡክ ቡድኑ ገልፀውላቸዋል፡፡ ሁለቱ ሀገራት በተለይ በኢኮኖሚው ዘርፍ እና በሶማሊያ ያለውን ቀውስ ለመታደግ በጋራ እንደሚሰሩም ተስማምተዋል ፡፡(ምንጭ: አልጀዚራ )
0
d5d8997810a4f242b275143207ac86cb
d5d8997810a4f242b275143207ac86cb
አፍጋኒስታን ታሊባን በእስር የቆዩት አሜሪካ እና ካናዳውያን
አፍጋኒስታን ውስጥ በታሊባን እስር ቤት ለአስርት ዓመታት ታግተው የቆዩት አሜሪካ ካናዳውያን ባልና ሚስት ዛሬ ዐርብ ወደ እንግሊዝ ማምራታቸው ተገፀ።አሜሪካዊቷ ካትላን ኮሊማን እና ካናዳዊ ባለቤቷ ጆሹ ቦይል በፓኪስታን ወታደሮች እርዳታ ከእስር የተለቀቁት ከትናንት በስቲያ ረቡዕ መሆኑን፣ የፓኪስታን ላለሥልጣናት አስታውቀዋል።ባልና ሚስቱ በእስር ቆይታቸው ሦስት ልጆች እንደወለዱ የተገለፀ ሲሆን፣ ስለ ቆይታቸው ያለውን ዝርዝር ያስታወቀው የፓኪስታን ጦር እንደሆነም ታውቋል።ታጋቾቹ የህክምና ምርመራ እንዲደረግላቸው ጀርመን ውስጥ ወደሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ሰፈር እንዲበሩ ኢዝላማባድ ውስጥ የተዘጋጀ አውሮፕላን የነበረ ቢሆንም፣ ባልየው ቦይል ግን በተዘጋጀው የዩናይትድ ስቴይስ አውሮፕላን መብረር ስላልፈለገ፣ በፓኪስታን አውሮፕላን ወደ እንግሊዝ መጓጓዛቸው ታውቋል።
1
07580bb8d9399dfd4b327720c30350ff
07580bb8d9399dfd4b327720c30350ff
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በኢ/ር ታከለ ኡማ የቀረበውን ሹመት አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለከተማዋ ምክር ቤት የተለያዩ የስራ ሃላፊነት ያቀረቡትን ሹመት አጸደቀ።በመደበኛ ስብሰባው ከተገኙት 89 አባላት ውስጥ ሹመቱን በ79 ድጋፍ፣ በ3 ተቃውሞ እና በ7 ድምፀ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል።ተሿሚዎቹም በምክር ቤቱ ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።በዚህ መሰረት፡-1 . ኢንጅነር እንዳወቅ አብጤ – በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ2. ኢንጅነር ሰናይት ዳምጠው- የቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ3. ወይዘሮ ነጂባ አክመል – የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ4 አቶ ሺሰማ ገብረስላሴ – የገቢዎች ቢሮ ሃላፊ5 አቶ አብዱልቃድር መሀመድ – ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ6 ወይዘሮ ኤፍራህ አሊ- የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ7 አቶ ሀይሉ ሉሌ – የፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ሃላፊ8 አቶ ዘላለም ሙለታ – የትምህርት ቢሮ ሃላፊ9 ኢንጅነር ደመላሽ ከበደ- የኮንስትራክሽን ቢሮ ሃላፊ10 አቶ ስጦታው ታከለ – የትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ11 አቶ ነጋሽ ባጫ- የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ቢሮ ሃላፊ12 አቶ ይመር ከበደ – የስራ እድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዝ ቢሮ ሃላፊ13 አቶ መኮንን ተፈራ- የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ14 አቶ አብዱልፈታህ የሱፍ- የንግድ ቢሮ ሃላፊ15 አቶ አዱኛ ደበላ- የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ16 አቶ አብርሃም ታደሰ- የወጣቶች በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ ሃላፊ17 አቶ ዋቁማ አበበ – የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር18 አቶ ታምራት ዲላ- የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር19 አቶ ታዜር ገብረእግዚአብሄር – የኢንዱስትሪ ቢሮ ሃላፊ ሆነው ተሾመዋል።በተስፋዬ ከበደ
1
ae3320f962e6470edf0474a09b745fad
f4775baf36545e21096e1a28fca5d183
የትምህርት ሚኒስቴር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን ኤምባሲ ለጦር ሀይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 1 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ፡፡የሆስፒታሉ የመድሃኒትና ህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት መምሪያ ሀላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ይልማ መካንቴ የተደረገው ድጋፍ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አሰጣጥ ከፍ ያለ አስተዋፅኦ እንዳለው ገልፀዋል፡፡ይህም የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ያጠናክራል ብለዋል ፡፡የጀርመን መከላከያ ሰራዊት ቴክኒካል አማካሪ ቡድን ሀላፊ ኮሎኔል አንደሬ ስኮፊስ በበኩላቸው ድጋፉ ወደ ፊትም እንደሚቀጥልና የሀገራቱን ወታደራዊ ግንኙነት ማሳያ እንደሆነ መግለፃቸውን ከመከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
d3f8d95e721b7753663a1549d1bbbaa0
10c413a7274bc6da07ef78726fd5fb92
በቡሩንዲ የታጠቁ ሰዎች በተመድ ከፍተኛው የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ቢሮ ላይ ጥቃት አደረሱ
ቤንሻጉል ጉምዝ ክልል፤ ጉባ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ውስጥ የታጠቁ የአካባቢው ተወላጆች በአማራ ተወላጆች ላይ ከትናንት በስቲያ ፈፀሙት በተባለ ጥቃት አሥራ አራት ሲቪሎች መገደላቸውንናስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።ጥቃቱ “የብሄር ማንነትን ለይቶ የተካሄደ ነው” ብለዋል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ።የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አብዱልአዚዝ መሀመድ ደግሞ “ጥቃቱ ብሄርን መሠረት ያደረገ አይደለም፤ የኅዳሴ ግድብ ውኃ ሙሌት መጠናቀቁን ተከትሎ ስኬቱን ለማደናቀፍ ተላላኪዎች የፈጠሩት ጥቃት ነው” ብለዋል።።
0
735ffc892b4a2c5e4053d4fc22d1c408
d31ebee5e35058f3698f1f55e2d0fe37
በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የምስክርነት ቃል ተሰማ
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የግብጽ አምባሳደርን ጠርቶ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አነጋገረ።ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ የግብጽን አምባሳደር አቡበከር ሂፍኒ በጽህፈት ቤታቸው አነጋግረዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙልጌታ እንደገለጹት፤ የሁለቱ ውይይት ያተኮረው በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታና የሁለቱ አገሮችን ግንኙነትን በተመለከተ ነው።በውይይቱ አምባሳደር ታዬ አገሮቹ ስላላቸው ግንኙነት ከግብጹ አምባሳደር ጋር ሀሳብ የተለዋወጡ ሲሆን ፤ በመገናኛ ብዙሃን ጉዳይም ላይ መወያየታቸውን ቃል አቀባዩ ገልጸዋል-ኢዜአ ።
0
6e90f5212117501db09f3e1027d24ff4
6e90f5212117501db09f3e1027d24ff4
የግል ኮሌጆች በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተላለፉ የጥንቃቄ ርምጃዎችን እንዲተገብሩ ቢሮው አሳሰበ፡፡
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) የግል ኮሌጆች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ የተላለፉ የጥንቃቄ መልእክቶችን እንዲተገብሩ የአማራ ክልል ቴክኒክ፣ ሙያና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ አሳሰበ፡፡የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ ከመከሰቱ ጋር በተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለሁለት ሳምንታት እንደሚዘጉ ውሳኔ መተላለፉን አስታውቀዋል፡፡መልእክቱን የሰሙ በግል ኮሌጆች የሚማሩ ተማሪዎች ለአብመድ በማኅበራዊ ገጹ ‘‘ትምህርት ለ15 ቀናት የሚዘጋው በግል ኮሌጆችም ጭምር ነው ወይስ በመንግሥት ትምህር ተቋማት ብቻ ነው?’’ ሲሉ ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን አንስተዋል፡፡አብመድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉትን የጥንቃቄ መልእክት እና የግል ኮሌጆችን በተመለከተ የክልሉን ቴክኒክ፣ ሙያና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮን አነጋግሯል፡፡ በአማራ ክልል ለሚገኙ የግል ኮሌጆች መልእክቱን ለማስተላለፍ ከክልሉ መንግሥት ጋር እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ቴክኒክ፣ ሙያና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ኃላፊ ሻምበል ከበደ አስታውቀዋል፡፡የግል የትምህርት ተቋማትም በሀገሪቱ መሪ የተላለፈውን የጥንቃቄ መልእክት ተቀብለው ለሁለት ሳምንታት ትምህርት መዝጋት እንደሚኖርባቸው አቶ ሻምበል አሳስበዋል፡፡ ተማሪዎች በጋራ ሲሰባሰቡ የጥንቃቄ ጉድለት ሊኖር ስለሚችል በቤታቸው ሆነው ራሳቸውን እንዲጠብቁም አቶ ሻምበል አስታውቀዋል፡፡ዘጋቢ፡- ኪሩቤል ተሾመ
1
086d746e0aee681b22d553f91cba1f4f
2104924bf31825f0166f88775ae2f481
የሀገር ሽማግሌዎችና አባገዳዎች የትጥቅ ትግል ታሪካዊ ቦታዎች አየጎበኙ ነው
በጥር ወር 1983 ዓ.ም. የትጥቅ ትግል ላይ እያለ የመጀመርያ ጠቅላላ ጉባዔውን በትግራይ ክልል በቆላ ተምቤን የጀመረው ኢሕአዴግ አሁን አሥረኛ ጉባዔውን በመቐለ ከተማ በማካሄድ ላይ ነው፡፡ ‹‹ሕዝባዊ አደራን በላቀ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን›› በሚል መሪ ቃል ጠቅላላ ጉባዔውን እያካሄደ ያለው ኢሕአዴግ የመጀመርያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ፣ ለሁለተኛው ዕቅድ ተግባራዊነት የሚረዱ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ሰሞኑን በአራቱ አባል ድርጅቶች (ሕወሓት፣ ብአዴን፣ ኦሕዴድና ደኢሕዴን) በተካሄዱ የተናጠል ጉባዔዎች በሥራ ላይ ያሉት ሊቀመናብርትና ምክትሎቻቸው በድጋሚ ተመርጠዋል፡፡ በኢሕአዴግ ደረጃም ለውጥ ይኖራል ተብሎ አይጠበቅም፡፡ ነገር ግን በአመራር የመተካካት አሠራር መሠረት የአባል ድርጅቶቹና የግንባሩ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት የትጥቅ ትግል ተሳትፎ የነበራቸውና ከ20 ዓመታት በላይ በአመራር ላይ የቆዩ አባላት ሙሉ በሙሉ ይተካሉ በሚለው፣ በ2002 ዓ.ም. ይፋ የሆነው ፖሊሲ ተግባራዊነት ላይ ጥያቄዎች መነሳት ጀምረዋል፡፡ በምሥሉ ላይ ከግራ ወደቀኝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙክታር ከድርና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ዓባይ ወልዱ በመቐለ የጉባዔ አዳራሽ ውስጥ ሲመካከሩ ይታያሉ፡፡ በግንባሩ አባል ድርጅቶች በተመረጡ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ገጸ ታሪክና በመተካካት ፖሊሲው ማዕቀፍ ላይ የተዘጋጀው
0
ac7f62e53fdc408a56312d5475d0d844
36c57749438246160c584f77012c2f8a
የአውሮፓ ሕብረትም ይህንን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ አበባ ጉለሌ የነበረውን የቀድሞ ጽ/ቤቱን ከ26 ዓመት በኋላ ዛሬ በይፋ ከፈተ።የጽህፈት ቤቱ መከፈት ከመንግሥት ጋር ከነበረው ስምምነት አንዱ መሆኑን የተገለፀ ሲሆን፣ ኦነግ ለዜጎች መብት መከበር ከሚሰሩ ድርጅቶች ጋርም ለመስራት ዝግጁ መሆኑንም ገልጿል።
0
670321fcd9bcc326a9db09bef3e07ccb
10f0b566d22b1a1bc3827ec2da36cfd6
ህገ መንግስቱ ለሀገሪቱ የህዳሴ ጉዞ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው – ፕሬዚዳንት ሙላቱ
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳለህ ከጀርመን ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ከሃገራቸው የተሰደዱ ኤርትራውያን ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በፖለቲካዊ ምክንያትና በሌሎች ምክንያቶች ከሃገራቸው ተሰደው በመላው ዓለም ተበታትነው የሚገኙ ኤርትራውያን፤ ያለፈውን ነገር ረስተው ወደ ሃገራቸው በመመለስ፣ ህዝባቸውን እንዲያገለግሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል። ወደ ሃገራቸው ለመመለስ የሚፈልጉ ዳያስፖራ ኤርትራውያን፤ በኤርትራ በነፃነት እንዲኖሩ ህጋዊ ዋስትና ያገኛሉ ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ ዳያስፖራዎች ሃገራቸውን በኢኮኖሚው የመለወጥ አቅም አላቸው ብለዋል፡፡ የኤርትራና የኢትዮጵያ መንግስት እርቅ ከፈፀሙ በኋላ በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራው የኤርትራ መንግሥት፤ የተለያዩ ፖለቲካዊ ማሻሻያዎችን እያደረገ ሲሆን በቅርቡም ሃገሪቱ የተፃፈ ህገ መንግስት ይኖራታል፣ የህገ መንግስቱ ረቂቅም እየተዘጋጀ ነው ተብሏል፡፡ በሌላ በኩል ከኢትዮጵያና ከሌሎች ጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር እቅድ ነድፋ እየተንቀሳቀሰች መሆኑን ኤርትሪያን ፕሬስ ዘግቧል፡፡ ኤርትራ ኢኮኖሚዋን ለማነቃቃትም የኢትዮጵያን የፖታሽ ማዕድን ብቻ ወደ ውጪ የሚያስተላልፍ አዲስ ወደብ እንደምትገነባ ማስታወቋ የሚታወስ ሲሆን ይህ ወደብ ከምፅዋ እና ከአሰብ በተጨማሪ ለሀገሪቱ ከፍተኛ ገቢ ያስገኝላታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
0
b98b5f015403d8a116224bd42aa0208f
648094c5a604bf67c543b770d0fe83ab
የኦሮሚያ ክልል ከ500 ሺህ በላይ የክልሉን ሰራተኞች መረጃ ዲጂታል ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከሰሞኑ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት ከቤት ንብረት የተፈናቀሉ ዜጎችን የማቋቋም ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ።ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ የክልሉን ሰላምና መረጋጋት በማስጠበቅ አሁን የመንግስት ትኩረት የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደቀድሞ ህይወታቸው ለመመለስ መስራት ነው ብለዋል።የጉዳቱን መጠን እና አይነት በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ቅኝት በማድረግ የንብረት ውድመት የደረሰባቸው፣ የተዘረፈባቸው እና የጠፋውን የሰው ህይወት ግንዛቤ ያስገባ ማጣራት የክልሉ መንግስት እያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል።በተለይም በቅድሚያ የክልሉን ሰላምና መረጋጋት የማስጠበቅ ስራ እየተሰራ ይገኛል ነው ያሉት።ባለፉት ቀናት በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በታየው መረጋጋት የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ወደ ቀድሞ ህይወታቸው የመመለስ እና የማቋቋም የድጋፍ ስራው መቀጠሉንም አንስተዋል።በየአካባቢው ህብረተሰቡ እያደረገ ያለው የበጎ ፈቃድ የድጋፍ የማሰባሰብ ተግባርም የሚደነቅ መሆኑንም አስረድተዋል።የደረሰውን ጉዳትና መጠን በተመለከተም በዝርዝር በቀጣይ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግም ገልጸዋል።በሀይለየሱስ መኮንን
0
f71218f49fd3d74f0c6afde28c1d2676
ddaa4013faec1d989c61226510410105
ጅቡቲ ኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ መጠየቁን ተቃወመች
ካታር ሰላም አስከባሪዎቿን ማስወጣቷን ተከትሎ ኤርትራ በጋራ ድንበራችን ላይ ያለውን አጨቃጫቂ ግዛት ወርራ ተቆጣጥራለች ስትል ጅቡቲ ከሰሰች።ካታር ለአለፉት ሰባት ዓመታት በጅቡቲው ራስዱሜራ ተራራ እና የዱሜራ ደሴት አካባቢ ሰፍረው የቆዩትን አራት መቶ ሃምሳ ወታደሮቿን ባስወጣች በማግስቱ በአለፈው ዕሮቡ ነው የኤርትራ ወታደሮች አካባቢውን መያዛቸውን የጅቡቲ ባለሥልጣናት የተናገሩት፡፡ካታር ሰላም አስከባሪዎቿን ያሰወጣችበትን ምክንያት ባትገልፅም እርምጃውን የወሰደችው ግን ከአጎራባቿ ከሳውዲ አረቢያ ባላት ዲፕሎማሲያዊ አባጓሮ ኤርትራ እና ጅቡቲ ከሳውዲ ጎን መቆማቸውን ተከትሎ ነው፡፡የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
fa9c128d66899e10242b80f76173019d
2ac69ae66440ed8cea0bba61f42e3df9
በተመድ የኤርትራ አምባሳደር ግርማ አስመሮም አረፉ
የቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ እና በአውሮፓ ህብረት የቀድሞው የኤርትራ አምባሳደር አንደብርሃን ወልደጊዮርጊስ በሁለቱም ሀገራት የድንበር ውሳኔ ላይ ያለውን ችግር ለመፍታት ውይይት ማድረግ እንደሚገባ ጠቆሙ፡፡ ሞ ፋውንዴሽን በየዓመቱ በተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት የሚያካሄደው ሞ የመሪዎች ሳምንት የተለያዩ ሃገራት መሪዎችን በማሳተፍ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያወያያል፡፡ዘንድሮ በሩዋንዳዋ መዲና ኪጋሊ በተካሄደው ውይይት ላይ የተገኙት የቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ እና በአውሮፓ ህብረት የቀድሞው የኤርትራ አምባሳደር አንደብርሃን ወልደጊዮርጊስ በሁለቱም ሀገራት የድንበር ውሳኔ ላይ ጥያቄ ቀርቦላቸውም ምላሽ ሰጥተዋል፡፡አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በውይይቱ ላይ “ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ማለት በሁለት ሀገራት ያሉ አንድ ህዝቦች ናቸው፡፡ ወደ ጠቅላይ ሚንስትርነት ስልጣን ስመጣ ወደ አስመራ ተጉዤ ከሃገሪቱ ፕሬዝዳንት ጋር ለመወያየት ፈቃደኛ መሆኔን ተናግሬ ነበር ምንም እንኳን ቪዛ እና ምላሽ ባላገኝም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ምላሽ ሊያገኙ ይችላሉ የሚል እምነት አለኝ፡፡ ብለዋል፡፡”የኢትዮጵያ መንግስት ውሳኔውን ለመቀበል መፈራረሙን አንስተዋል ፡፡አምባሳደር አንደብርሃን በበኩላቸው “ጉዳዩ በኢትዮጵያና ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ የተሰጠው እና ረጅም ሂደት የወሰደ ነው፡፡ ሁለቱም ሃገራት ውሳኔውን ያለቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ እንዲያደርጉ የሚያስገድድ ነው፡፡ስለዚህ የድንበሩ ጉዳይ ተፈቷል፡፡ ነገር ግን ኢትዮጵያ ውሳኔውን ያለ ቅድመ ሁኔታ መተግበር አልቻለችም” ብለዋል፡፡“ሀገራቱ ባለመወያየታቸው ወደ ጦርነት ገብተው ቆይተዋል፡፡ የኤርትራ መንግሰትን አቋም ባላውቅም በኔ በኩል ትክክለኛው የሚያቀራርበን ጉዳይ ውይይት ነው” ሲሉ አምባሳደር ሐሳባቸውን ገልፀዋል፡፡
0
212a1bcb8783271df5ae8e892aa4d87b
90568066de85166e5bc020f92a729f6a
አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ወንጀል ክስን በችሎት ለማንበብ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የፀረ ሽብር እና ሕገ መንግስታዊ ጉዳዮች ችሎት እነ እስክንድር ነጋ በጠየቁት የዋስትና መብት እና የዐቃቤ ሕግ ምላሽ ላይ መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለመስከረም 12 ተለዋጭ ቀጠሮ ያዘ።እስክንድርን ጨምሮ ሰባት ሰዎች የእርስ በርስ ግጭት መቀስቀስ እና በሽብር ወንጀል በዚህ ችሎት ክስ እንደተመሰረተባቸው የሚታወስ ሲሆን ይህን ተከትሎም በአካል ካልተገኙት 6ኛ እና 7ኛ ተከሳሾች በስተቀር ሌሎቹ አምስቱ ተከሳሾች በአካል በችሎት ተገኝተው ክሱ ተነቦላቸዋል። የክስ መነበብን ተከትሎ በአራት ጠበቆች የተወከሉት አምስቱ ተከሳሾች የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ለፈርድ ቤቱ ጥያቄ አቅርበዋል። ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ በተለይ እስክንድር ነጋ በሽብር ወንጀል ተሳትፈዋል በሚል የተከሰሱ በመሆኑ ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙ እስከ 25 ዓመት የሚያስቀጣ በመሆኑና ድርጊቱም የሰው ህይወት የጠፋበት እና ከ187 ሚሊዮን ብር በላይ የወደመበት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እንዲሁም ሌሎቹ ተከሳሾችም በተመሳሳይ መልክ የተከሰሱበት ጉዳይ ዋስት መብት ና የሚያስከለክል በመሆኑ ሕጉን በመጥቀስ ሕጉ የዋስትና መብትን ይከለክላል በማለት ተቃውሞ አቅርቧል።ችሎቱ በዋስትና መብት ላይ የተነሳውን ክርክር የግራ ቀኙን መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠትና የመጀመሪያ የክስ መቃወሚያ ለመቀበል ለመስከከረም 12/2013 ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል መባሉን ኢቢሲ ዘግቧል።
0
2983eca5561cbe9aa6390d5b6fa537cf
8c8894d4936d8be631487ae06d78c2c3
ወደ ጁባ ሊያመራ የነበረ የሩሲያ ሄሊኮፕር ወድቆ ተከሰከሰ
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የመጀመሪያውን ጉዙ ወደ ደቡብ ሱዳን ጁባ አቅንተዋል።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ወደ ደቡብ ሱዳን ያቀኑት ባለፈው መስከረም በአዲስ አበባ የተፈረመውን የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ለማብሰር በተዘጋጀው ስነስርዓት ላይ ለመሳተፍ ነው።በጁባ ጃን ጋራንግ አደባባይ በሚካሄደው ስነ ስርዓት ላይ የደቡብ ሱዳን መንግሥትና ተፋላሚ ኃይሎች ተሳታፊ የሚሆኑ ሲሆን፥ የተለያዩ ሀገራት መሪዎችም ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ የኡጋንዳ፣ ሱዳን፣ ኬንያ እና የሌሎች ሀገራት መሪዎችና ተወካዮች ንግግር እንደሚያደርጉ የፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
0
7fb12a60a5f173ddc059ac5299a09574
a6188198c9f71554e44fa1075f64f800
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 616 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል
አዲስ አበባ፦ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 73 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተገለፀ። ከኮረና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች 159 መድረሳቸውንም የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፤ ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 2ሺ 844 ሰዎች መካከል73 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። ቫይረሱ የተገኘባቸው 49 ወንድ እና 24 ሴት ኢትዮጵያውያን ናቸው። ከ6 – 75 የእድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ ። 27 የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ፣15 በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ የነበራቸው ሲሆኑ፤ 31 የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያልነበራቸው መሆኑን አመልክተዋል ። ቫይረሱ ከተገኘባቸው 56 ከአዲስ አበባ፣ 4 ከትግራይ፣ 2 ከአማራ ፣ 8 ከሶማሌ ክልል ለይቶ ማቆያ የነበሩ ሲሆን፤ 3 የድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል ። ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 7 ሰው ከበሽታው ማገገሙን አስታውቀው፤ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 159 መድረሱንም አመልክተዋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 655 መሆኑን ጠቁመው፤ ከእነዚህም ውስጥ 489 ሰዎች በለይቶ ህክምና ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።አስካሁን ለ 83ሺ854 ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ መሰራቱንም ገልጸዋል። በቫይረሱ 5 ሰዎች ህይወት ማለፉ የሚታወስ ሲሆን፤ ሁለት የውጭ አገር ሰዎች ደግሞ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉ አይዘነጋም። አዲስ ዘመን ግንቦት 18/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር
0
dcf5849865848ecff5e561528167cf56
b39f3247e672a5d1bf6306c6f50f946f
የቻይናዋ ቺንግዳኦ ከተማ ለዘጠኝ ሚሊየን ነዋሪዎቿ በአምስት ቀናት ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ምርምራ ልታደርግ ነው
የቻይናዋ ውሃን ግዛት ስትነሳ አብሮ የሚነሳው አሁን ላይ ዓለምን ስጋት ላይ የጣለው የኮሮና ቫይረስ ነው፤ ‹‹ሕመሙን የደበቀ መድኃኒት የለውም›› እንዲሉ የውሃን ግዛት ባለስልጣናት በወቅቱ ሕመሙን ደብቀው መድኃኒቱንም የመከላከል ቅድመ ዝግጅቱንም ደብቀውት ቆይተዋል፡፡ ዕለተ እሑድ ኅዳር 7 ቀን 2012 ዓ.ም የ55 ዓመቱ ቻይናዊ ለመጀመሪያ ጊዜ የኮሮና ቫይረስ ተገኘበት፡፡ ነገር ግን መረጃው ተደብቆ ቆየና ብዙዎችን አዳረሰ፤ እሑድ ኅዳር 21 ቀን በርከት ያሉ የቫይረሱ ተጠቂዎች መገኘታቸው ተረጋገጠ፡፡ የሕክምና ባለሙያዎች ግን በሽታውን እንዴት መቆጣጠር ይቻላል ከሚለው ይልቅ ከየት መጣ? መሠል ምርምሮች ላይ ተጠመዱ፡፡ ቤት ሲቃጠል እሳት ማጥፋት ይቀድማል ወይስ ማን ቻይና ጉዳዩን ግልጽ ካደረገች ጀምሮ ከፍርሃት ቆፈን ወጥቶ ቫይረሱን ለመከላከል ሕዝቧ ከፍተኛ ጥረት አድርጓል፤ ቻይናውያን ዘግይተውም ቢሆን ሕዝባቸውን ከፍርሃት በማላቀቃቸው ሕዝባቸውን እየታደጉ ነው፤ ይህ ዜና እስከ ተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ የኮረና ቫይረስ አዲስ ተጠቂ ሪፖርቶች በቻይና ቀንሰዋል፤ ይህም ቻይናውያን ያደረጉት ጥረት ውጤት ነው፡፡ እስካሁንም ባለው መረጃ መሠረት 80 ሺህ 860 ሕዝብ በኮረና ቫይረስ መያዙ ቢረጋገጥም በተደረገው ጥረት 3ሺህ 213 ሰዎች ብቻ ሕይወታቸው እንዳለፈ ተነግሯል፤ ይህም ቀድሞ ኅብረተሰቡ ስለበሽታው ያለው ግንዛቤ አናሳ በመሆኑ እና ኅብረተሰቡ በፍርሃት ቆፈን ውስጥ በመግባቱ የተፈጠረ እንደሆነ ነው የሚገለጸው፡፡
0
25c8c401810342af14f5a60553587368
185562f8575160681888e3a9770cdaad
የቤንሻንጉል ም/ቤት የአመራሮች ሹም ሽር አደረገ
የቤንሻንጉል ጉምዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፖ/ አቶ አበራ ባየታን ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ፡፡ ድርጅቱ ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ጉባኤ አምባሳደር ምስጋና አድማሱን ከድርጅቱ ሊቀመንበርነት በማንሳት አቶ አበራ ባየታን ተክቷል፡፡ የድርጅቱ ማዕከላዊ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዚያድ አብዱላሂ በስልክ እንደገለፁት አቶ አሻድሊ ሃሰን የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው በድጋሚ ተመርጠዋል፡፡ ፓርቲው ካሉት 59 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መካካል 18ቱ በአዲስ እንዲተኩ ማድረጉንም አስታውቀዋል፡፡ ፓርቲው ያካሄደው የከፍተኛ አመራሮች ምርጫ በጥልቅ ተሃድሶና በስራ አፈፃፀም ግምገማ መሰረት የተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ፓርቲው ያስተላለፈው ውሳኔ የድርጅቱን ዴሞክራሲያዊነት የሚያጠናክር መሆኑንም የማዕከላዊ ጽህፈት ቤት ሃላፊው ጨምረው ገልፀዋል(ኢዜአ)።
0
377b348daa1ffd93bb455a037133930c
490c93b20064eb13794c3220bf47a3d3
ፕሪምየር ሊጉ ከዐቢይ ኮሚቴነት ወደ ኩባንያነት ተለውጧል
ጫላ ድሪባ አዳማ ከተማን ለቆ የተጠናቀቀውን የውድድር አመት በወልድያ ያሳለፈ ሲሆን ከበድሩ ኑርሁሴን ጋር በመፈራረቅ በወልዲያ አጥቂ መስመር ላይ ከአንዷለም ንጉሴ ጋር ሲሰለፍ ቆይቶ ኮንትራቱን በማጠናቀቁ ወደ መቐለ ተጉዟል ፡፡ሌላው ለክለቡ የፈረመው ታደለ ባይሳ ነው፡፡ ከፋሲል ከተማ ጋር ወደ ፕሪምየር ሊጉ አብሮ ያደገው የመሀል ተከላካዩ ታደለ ዘንድሮ የሊጉ ክስተት በነበረው ፋሲል ከተማ በስፍራው ከከድር ኸይረዲን ጋር በመፈራረቅ የተጫወተ ሲሆን በተሰለፈባቸው ጨዋታዎች ቡድኑን በአምበልነት ሲመራ እንደነበር ይታወሳል፡፡መቐለ ከተማ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን ካረጋገጠ ወዲህ በተጫዋቾች ዝውውር ላይ ተሳትፎን እያደረገ የሚገኝ ሲሆን የሁለቱን ተጫዋቾች ጨምሮ እስካሁን ያስፈረማቸው ተጫዋቾች ቁጥር 5 ደርሷል፡
0
d6fce5a1f649660810fd2ec1486f04f4
96b107b83aea00cb5a60b1fd9544ddfa
ዶ/ር መረራ ጉዲና በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አንጋፋ አባል ጠየቁ
የክስ መቃወሚያው የቀረበው በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ነው።በምድብ ችሎቱ ዛሬ በቀረበው የክስ መቃወሚያ በዋናነት ዶክተር መረራ“ ክሴ ከእነ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ እና ጃዋር መሀመድ ጋር አብሮ ሊታይ አይገባም፤ የእኔ የህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ ሊቀ መንበርነት ከእነሱ አላማና አፈጻጸም ጋር የማይገናኝ በመሆኑ ሊነጠል ይገባል“ ይላል።“ቤልጂየም ብራስልስ ለህዝባዊ ስራ ነው የሄድኩት፤ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ቁጥር 11/2009 ዓ.ም መሰረት ኮማንድ ፖስቱ ያወጣው የአሰቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መመሪያ አንቀጽ 2/1 ስር የተመለከተውን ተላልፏል የተባለውን እቃወማለሁ“ ሲሉ በመቃወሚያቸው ጠቅሰዋል።“በ2008 እና 2009 ዓ.ም በአማራና በኦሮሚያ ክልል ለተከሰተው ሁከት እና አለመረጋጋት እኔ ልጠየቅ አይገባም“ ሲሉም ተቃውሞዋቸውን አቅርበዋል።“የኦሮሞ ሚዲያ ኔትዎርክ ተብሎ በሚጠራው ሚዲያ ላይ ስለ ኢሬቻም ሆነ የሁከት ጥሪ በሚመለከት ቃለ ምልልስ አላደረኩም“ ሲሉም የቀረበባቸውን ክስ ተቋውመዋል።በአጠቃላይ በክሱ የወንጀል ስነስርአት ህግ ቁጥረ 111፣ 112 እና 130 አንቀጾች ዝርዝር ነገሮች ይቀሩታል በማለት በ11 ገጽ አያይዘው አቅርበዋል።መቃወሚያውን የሰማው ፍርድ ቤትም መቃወሚያው ላይ የአቃቤ ህግ አስተያየትን ለመስማት ለሚያዚያ 26 ቀን 2009 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።
0
a07c67256a5582f803647791923f309a
c2caaf30a1a5b46b03047eed77de5629
​በደቡብ ካስቴል ዋንጫ ሶስተኛ ቀን ጨዋታዎች ሀዲያ ሆሳዕና እና ሀላባ ከተማ አሸንፈዋል
ለአምስት ዓመታት በካስቴል ቢራ ስፖንሰር የተደረገው እና በደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን መሪነት ላለፉት ሁለት ዓመታት የተካሄደው የደቡብ ካስቴል ዋንጫ ከስድስት በላይ ክለቦችን እያሳተፈ የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡ ዘንድሮም በተመሳሳይ ውድድሩ በክልሉ ባሉ የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች እና ተጋባዦች መካከል ከጥቅምት 1 እስከ 10 ይደረጋል ተብሎ ቢጠበቅም ካለፈው ዓመት አንፃር ተሳታፊ ክለቦች ፍቃደኝነታቸው እጅጉን የቀነሰ በመሆኑ የመካሄዱ ጉዳይ ጥያቄ ውስጥ ገብቶ ቆይቷል፡፡ በቅድሚያ ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡናን በተጋባዥነት እንዲሁም ወላይታ ድቻን ‘ ሲዳማ ቡናን እና ሀዋሳ ከተማን አዲስ አዳጊው ደቡብ ፖሊስን ጨምሮ ለማካሄድ የታሰበ ቢሆንም ወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ቡና በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ድሬዳዋ ከተማ ደግሞ በትግራይ ዋንጫ በመሳተፋቸው እንዲሁም ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡናም በአማራ ዋንጫ ላይ ይሳተፋሉ በመባሉ ምክንያት ነበር የውደደሩ መካሄድ ጉዳይ አጠያያቂ የሆነው፡፡ ነገር ግን አሁን ላይ ውድድሩ ከጥቅምት 4-10 በሀዋሳ ከተማ በሶስት ክለቦች መካከል ብቻ እንደሚከናወን የደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን ፅ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ወልደሚካኤል መስቀሌ በተለይም ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡በዚህም መሰረት ሲዳማ ቡና ‘ ሀዋሳ ከተማ እና ደቡብ ፖሊስን የሚያሳትፈው የዘንድሮው የደቡብ ካስቴል ዋንጫ የፊታችን ዕሁድ ዘጠኝ ሰአት ላይ በሀዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ ሀዋሳ ከተማ ከደቡብ ፓሊስ በሚያደርጉት የመክፈቻ ጨዋታ በይፋ ይጀመራል፡፡ በተያያዘ ዜናም በደቡብ ክልል የሚገኙ ከ10 በላይ የከፍተኛ ሊግ ክለቦችን የሚያሳትፈው የደቡብ ክልል የከፍተኛ ሊግ ካስትል ዋንጫ ውድድር ከጥቅምት 18 ጀምሮ በዱራሜ ከተማ እንደሚደረግ ፌድሬሽኑ አሳውቋል፡፡
0
5890ee338ae5f771aa34c29860de8fdd
f1b1ac564ffbe109b6118aa98847b9ad
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ 25 ቶን የብረት ምርት ወደ ውጭ ላከች
ኢትዮጵያ ሲሚንቶ ወደ ጎረቤት አገሮች የሲሚንቶ ምርት በመላክ 14 ነጥብ 16 ሚሊየን ዶላር ማግኘቷን የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ባሳለፍናቸው አስራ አንድ ወራት ምርቱ የተላከው ወደ ኬንያ፣ ሶማሊያና ጅቡቲ መሆኑን ነው የገለጸው ፡፡ኢንስቲትዩቱ እንዳመለከተው ፤በኢትዮጵያ ካሉት ሃያ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች አንዱ የሆነው የዳንጎቴ ፋብሪካ ብቻውን በዓመት 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ቶን ሲምንቶ ያመርታል ነው ፡፡ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ በ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ተገንብቶ ግንቦት 2007 ዓመተ ምህረት አንስቶ እያመረተ መሆኑን ጠቅሷል ፡፡በኦሮሚያ ክልል ሙገር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአድብረን ወረዳ የሚገኘው ዳንጎቴ ፋብሪካ 1 ሺህ ያህል ሰራተኞች ያሉት መሆኑን ነው የተመለከተው ፡፡ምንጭ ኦል አፍሪካ
0
2d9feba1c013e80cb5ba5d8beb5848e7
dcd83297c8f01ac98b967f1a87cda161
"ብልፅግና ፓርቲ ህብረ - ብሄራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት ዕድል ይሰጣል"- አቶ ርስቱ ይርዳው
ሐዋሳ፡- ‹‹በጥቃቅን ምክንያት እርስበእርስ የሚለያየንን አጀንዳ ትተን ስንደመር አቅማችን ይጎለብታል›› ሲሉ በደቡብ ህዝቦችና ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ርስቱ በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደተናገሩት፤ መደመር ማለት ደቡብ ማለት ነው። መደመር አንዱን የሚያቀርብ ሌላውን ደግሞ የሚያገል ሳይሆን ሁላችንም የምናስፈልግ በመሆናችን በጋራ አገር እንገንባ የሚል እሳቤ የያዘ ሰነድ ነው። ይህ ሲስተዋል ደግሞ ለመደመር ማዕቀፈ እሳቤ ደቡብ በማሳያነት ሊቀርብ የሚችል ነው፤ ከዚህም አኳያ በጥቃቅን ምክንያት የሚያለያይን አጀንዳ በመተው በመደመር አቅማችንን ማጎልበቱ በየትኛውም እይታ የተሻለ ነው። አቶ ርስቱ፣ ‹‹እንደ ደቡብ ያለንን ነገር ማስተዋል ከቻልን በርካታ ነገር በእጃችን ላይ አለ። ስንሰባሰብ አቅማችን ይጠናከራል። ለአብነትም ከዚህ በፊት ደቡብ ሲቋቋም ካሉት ማህበረሰቦቹ መካከል 12ኛ ክፍል ያልጨረሱ በርካታ ነዋሪዎች ይገኙበት ነበር። በተቃራኒው ደግሞ በጣም በርካታ ምሁራን ያላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎችም ነበሩ። ነገር ግን ወደ አንድ በመምጣታችን የአንዱ አቅም ለሌላው ጉልበት መሆን ቻለ። እርስ በእርስም ተደጋገፍን። ዛሬ ላይ በሁሉም ኮሪደሮቻችን የተማረ የሰው ኃይል አለ፤ ይህ ትልቅ ነገር ነው›› ሲሉ አመልክተዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ በክልሉ ብዝሃነት አለ፤ ይህ ብዝሃነት ደግሞ ሀብት ሊሆን ይችላል። ስለዚህ በመደመር ያለውን የሰው ኃይል፣ ሀብትና ሐሳብንም በሙሉ በማጠናከርና አንድ በመሆን ክልል ብሎም አገርን መገንባት ይቻላል። ስለዚህ እንደመር የሚለውን እሳቤ ደቡብ ቀድሞ ተደምሮ ማሳየት ችሏል። ይህንኑ የደቡብን ሐሳብ ሌላውም ወስዶት የበለጠ በመቀራረብና አንድ በመሆን ለሁሉም በምትበቃ አገር መኖርና በጋራም በማልማት መጠቀም ይቻላል። መደመር የያዘውም ፅንሰ ሐሳብ ይኸው ነው። የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ወደ 56 ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የሚኖሩ ሲሆን፣ ባህላቸውን፣ ቋንቋቸውን እንዲሁም ታሪካቸውንም በማሳደግ ላይ መሆናቸው ይታወቃል።አዲስ ዘመን ቅዳሜ ታህሳስ 25/2012 አስቴር ኤልያስ
0
080493ba3b78083f43c4804c9a2e05ed
2768915ada85ce960a89bb8bfaf80b71
ትረምፕ በዲሞክራቶች የሚመራው ምርመራን "ሊንቺንግ ነው" አሉ
ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በትክክሉ በማይደራደሩ ሀገሮች ላይ ታሪፍ እንጥልባቸዋለን ሲሉ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ አስጠነቀቁ። ለዓለምቀፍ ንግድ ችግሮች መድሃኒቱ ይሄ ነው ሲሉም ተናገረዋል።“ታሪፍ ግሩም ነገር ነው ዩናይትድ ስቴትስን ሲበድል የኖረ ሀገር ወይ በፍትሃዊ መንገድ ይደራደራል አለበለዚያ ቀረጥ ይቀምሳል፣ አለቀ! እኛ የገንዘብ ከረጢት ሆነን ስንበዘበዝ ኖረናል። ሁሉ ነገር ይስተካከላል።” ሲሉ ፕሬዚደንቱ በትዊተር ፅፈዋል።ሚስተር ትረምፕ ይህን ያሉት የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይኮ ማስ “አውሮፓ ለሚስተር ትረምፕ ዛቻ አትንበረከክም” ማለታቸውን ተከትሎ ነው።የአውሮፓ ኮሚሽን ኃላፊ ዣን ክሎድ ዩንከር የለየለት የንግድ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ለመከላከል ከፕሬዚደንት ትረምፕ ጋር ሊነጋገሩ ነገ ወደ ዋሽንግተን ይጓዛሉ።
0
6b35cc291895734b57ecab4c1ce2b465
5b86a89ba7f18097f1e4673c4ba34544
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከግማሽ ቢሊዮን ብር በሆነ ወጪ ሕንፃዎችን እያሰገነቡ ነው
ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከስነ ምግባር ጋር በተያያዘ በ147 ጠበቆች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የጠበቆች አስተዳደር ና የነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ ደምሴ እንደገለጹት፥ የስራ ክፍሉ በበጀት አመቱ ስድስት ወራት ውስጥ ውሳኔ ካገኙት 175 መዝገቦች ውስጥ 147 ጠበቆች ጥፋተኛ ተብለዋል፡፡ከ175 መዝገቦች ውስጥ 5 በስነ ምግባር ችግር ጥፋተኛ ተብለው የታገዱ፣ 77 ፈቃድ በወቅቱ ባለማደስ በገንዝብ የተቀጡ፣ 54 ፈቃድ ባለማሳደስ ለጊዜው የታገዱ፣ 7 በስነ ምግባር ችግር ጥፋተኛ ተብለው በገንዘብ የተቀጡ ሲሆን አራቱ ደግሞ በማስጠንቀቂያ በነፃ ተሰናብተዋል፡፡በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የጠበቆች አስተዳደር ና የነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ለፌደራል ማናቸውም ፍርድ ቤቶችና መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መቆም ለሚችሉ አዳዲስ ጠበቆች የሙያ ብቃትና ስነ-ምግባር ሲያሟሉ በፈተና እና ያለ ፈተና የጥብቅና ፈቃድ እንደሚሰጥም አቶ ፍቃዱ ተናግረዋል፡፡የሙያ ግዴታቸውን በአግባቡ ለተወጡ ጠበቆች በየዓመቱ የጥብቅና ፈቃድ ማደስ፣ ጠበቆች የገንዘብ አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህግ ምክርና የጥብቅና አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ፣ ምትክ የጥብቅና ፈቃድ መታወቂያ ደብተር መስጠትም ዳይሬክቶሬቱ የሚያከናውናቸው ተግባራት ናቸው።(ምንጭ፡-የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ )
0
3355c23f6defe2c50e24798f2881747b
683b8715154b2d2d0de895e500e47bbe
ገለፃ፡- ፕሬዚዳንትን ከሥልጣን የማውረድ ሂደት
ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ ትናንት በፍቃዳቸው ከሥልጣን ለቀቁ ።የፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ ከሥልጣን መልቀቅን ተከትሎም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ዚምባቤያውያን ትናንት ምሽት ደስታቸውን ሲገልጹ ታይተዋል ። አንድ ዚምባብያዊ እንደገለጸው ሙጋቤ ለ37 ዓመት በሥልጣን ቆይቷል እግዚአብሔር ብቻ ነው አሱን ማንሳት የሚችለው ብሏል ። አንዳንድ አፍሪካውያን ሮበርት ሙጋቤ የአፍሪካ ነጻነት ጀግና መሆኑን እየገለጹ ሲሆን ሌሎች ደግሞ ሙጋቤ አምባገነን መሪና የዚምባብዌን ኢኮኖሚ ከጥቅም ውጭ ያደረገ መሆኑን ይናገራሉ ። በትናንትናው ዕለት በተካሄደው የዚምባብዌ ፓርላማ ስብሰባ ላይ የፓርላማው አፈጉባኤ ከሮበርት ሙጋቤ የተጻፈውን የሥልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ በፓርላማው ተነቧል ። ሙጋቤ በጻፉት የሥልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ ላይ እንደገለጹት ከህዝቡ በመጣው ግፊት ፣ የዚምባብዌ ሠራዊትና የገዥው ፓርቲ ባሳደሩት ጫና ምክንያትና በአገሪቱ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር እንዲኖር ለማስቻል በፍቃደኝነት ከሥልጣናቸው መልቀቃቸው አስታውቀዋል ሙጋቤ ። የዚምባብዌ ገዥ ፓርቲ ዛኑ ፒኤፍ የህግ አውጪ የሆኑና የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በዚምባብዌ መልቀቅ የተሰማቸው የደስታ ስሜት በፓርላማው የገለጹ ሲሆን ዚምባብያውያን በሙጋቤ መልቀቅ ምክንያት በየመንገዱ የዳንስ ፣ የዘፈን ፣ የፈንጠዝያ ጭፈራቸውን ትናንት ምሽት ሲያሳዩ ታይተዋል ። ጁሊያን ምቱኩዲዚ ለኤፍፒ የዜና ወኪል እንደተናገረው በሙጋቤ ከሥልጣን መልቀቅ እጅግ መደሰቱንና ይህ ወቅት ለዚምባብዌ እጅግ ወሳኝ መሆኑን ገልጿል ።እስካሁን በዚምባብዌ እየተፈጠረ ባለው ሁኔታ እንቅልፍ አጥተን ቆይተናል ያለው ምቱኩዲዚ አሁን ፍላጎታችብ በመሳካቱ ደስታው የላቀ መሆኑብ ለቢቢሲም አክሎ ገልጿል ።(ምንጭ : ቢቢሲ)
0
937e697a6200272d2a93a6b0eb545d7f
57c90f44b8bca54d54fac95bd0a1161b
ፋሲል ከተማ ሁለት ተጫዋች አስፈርሟል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ረዘም ያለ ቆይታ ያለው ጋናዊው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ጋብርኤል አህመድ ዐፄዎቹን ተቀላቅሏል፡፡ጋናዊው የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ጋብሬል አህመድ በ2003 ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በደደቢት የተሳካ ጊዜያት ካሳለፈ በኋላ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀዋሳ ከተማ ተጫውቷል። ዐምና ደግሞ ወደ መቐለ 70 እንደርታ በማምራት ከቡድኑ ጋር የፕሪምየር ሊግ ዋንጫን በማንሳት የደደቢት ድሉን በመቐለ መድገም ችሏል።አሰልጣኝ ሥዩም ከበደን ከቀጠረ በኋላ በዝውውሩ መቀዛቀዞች ታይተውበት የነበረው ክለቡ ጋብሬልን በአንድ ዓመት ውል የመጀመርያ ፈራሚያቸው ሲያደርግ ከአሰልጣኙ በፊት እንየው ካሣሁን እና ኪሩቤል ዳኛቸው መፈረማቸው የሚታወስ ነው።
0
e4bd434dab7bb852712ecef48a31c9ee
8da1a137e151fc9496ad1e379fb2f9bb
ከተማ አስተዳደሩ ለ3 ክልሎች 45 ሚሊየን ብር የሚገመት የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግሎባል ላይፍ ሼሪንግ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት 33 ሚሊየን ብር የሚገመት ኮቪድ 19ን ለመከላከል የሚያግዙ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እና ለኮቪድ 19 መከላከል የሚውሉ አልባሳትን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡
0
e2665b90e361b488a00e851a450745f5
16b5942273819e9f68cee5a45ad86c30
በተወሰኑ የአሜሪካ ግዛቶች የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ክፍት ሊሆኑ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሽከርካሪ ፍቃድ ሰጪ ተቋማት እና የተሸከርካሪ ምርመራ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረገ ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደረገ።የትራንስፖርት ዘርፍ የሀገሪቱን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳደግ ረገድ ጉልህ ድርሻ አለው፡፡በዘርፉ ከሚስተዋሉ በርካታ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች ውስጥ አንዱ እና ዋነኛው በአሽከርካሪ እና ተሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጥ እና ፍቃድ አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች መሆናቸውን ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ይህን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የአሽከርካሪ እና ተሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ መመሪያዎችን መሰረት በማድረግ በናሙና በተመረጡ የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት የተሽከርካሪ ምርመራ ተቋማት፣ ብቃት አረጋጋጭ እና ፍቃድ ሰጪ ተቋማት ላይ ጥናት ተካሂዷል፡፡መድረኩ በዘርፉ የሚመለከታቸው አካላት የሚነሱ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት፣ የአፈፃፀም ክፍተቶችን ለማረም እና በጥናቱ ላይ ውይይት ተደርጎ የመፍትሄ ሃሳብ ለማስቀመጥ በማለም የተዘጋጀ ነው፡፡የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ምትኩ አስማረ በሀገሪቱ በትራፊክ አደጋ ምክንያት በሰው ህይወት መጥፋት እና ንብረት ውድመት ላይ እየደረሰ ያለውን ጉዳት በቀጣይ ትርጉም ባለው መልኩ ለመቀነስ ሁሉም ሀላፊነት መወጣት አለበት ብለዋል፡፡
0
546b29a074c92fb5c44258f9b11edc1b
546b29a074c92fb5c44258f9b11edc1b
የሀገር መከላከያ ሰራዊት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ለመደገፍ መዘጋጀታቸውን የጋምቤላ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ በየደረጃው ባሉ የአስተዳደር እርከኖች ሲካሄድ የነበረው ውይይት ባለ ስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡በማጠቃለያ ውይይቱ ላይ የተገኙት የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሀገር መከላከያ ሰራዊት በጽንፈኛው የህወሓት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ ተናግረዋል፡፡የህወሓት ጁንታ ቡድን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የጥፋት ሀይሎችን በማሰማራት በበርካታ ንፁሃን ዜጎች ላይ የፈጸመውን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት በማውገዝ በጋምቤላ ክልልም መሰል ተግባራትን እንዳይፈጽም አካባቢያቸውን ነቅተው እንደሚጠብቁ ገልፀዋል፡፡በክልሉ ብሎም በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የሀገሪቱን ህግ ተከትለው በሰላማዊ መንገድ ሀሳባቸውን እንዲገልፁም ጥሪ አቅርበዋል፡፡የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት የጥፋት ቡድኑን ለህግ ለማቅረብ መንግስት የህግ ማስከበር ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ጠቅሰው የክልሉ ህብረተሰብ ከሰራዊቱ ጎን በመቆም ሀገራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀዋል፡፡ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን ለተለያዩ አካላት የሚያቀርበው የእንደራደር ጥያቄ ተቀባይነት ሊኖረው እንደማይገባ ገልፀዋል፡፡የተጀመረው ህግን የማስከበር ዘመቻ ውጤት እስከሚገኝበት ድረስም ለሰራዊቱ አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ መላው የክልሉ ህብረተሰብ በአንድነት ሊቆም እንደሚገባ ማሳሰባቸውን ከጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
1
56105b732e5cc57d5c98cc0027ed1ba8
3d796828d07eeb3165f4fe8f656196e0
ግድያ ሸሽተው የተሰደዱ የሮሒንግያ ሙስሊምች እንደሚባረሩ በመስማታቸው ፍርሃታቸውን ገለፁ
የደቡብ ካስቴል ዋንጫ በሚል ሥያሜ ያለፉትን ዓመታት ሲደረግ የነበረው እና ወደ ደቡብ ሠላም ዋንጫ የተለወጠው ውድድር ዘንድሮ የመካሄዱ ጉዳይ አጠራጥሯል፡፡ውድድሩ ዛሬ አመሻሽ የዕጣ ማውጣት ስነስርአት ከተደረገ በኃላ ለአስር ቀናት ይካሄዳል ተብሎ መርሀ ግብር ተይዞለት የነበረ ቢሆንም ሶከር ኢትዮጵያ ባገኘችው መረጃ መሠረት የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓቱ ከዛሬ ወደ ነገ ተሸጋግሯል ተብሏል። አመሻሹን ደግሞ ውድድሩ ላይደረግ የሚችልበት ሁኔታ ሰፊ መሆኑን ሰምተናል፡፡ነገ ከፀጥታ አካላት ጋር የክልሉ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ውይይት አድርገው ስምምነት ላይ መድረስ ከቻሉ ሊደረግ እንደሚችል ምንጮቻችን የገለፁ ሲሆን ይህ ካልተሳካ ግን ላይደረግ እንደሚችል ተጠቁሟል። ለውድድሩ ዝግጅት ሲያደርጉ የነበሩ ክለቦችም እንደማይደረግ በመስማታቸው ወደየመጡበት መመለስ መጀመራቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡
0
d4bbed2b00e7988382e75a067c712f31
f6b3b5ed408be2ff9abec1f0940df115
ግብር መክፈል ከሚገባው 60 በመቶ እየከፈለ አለመሆኑ ተገለጸ
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በህጋዊ መንገድ ቅሬታ ላቀረቡ 10 ሺህ 179 የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች ውሳኔ መስጠቱን የዞኑ ገቢዎች ጽህፈት ቤት አስታወቀ።በክልሉ በአጠቃላይ ቅሬታ ካቀረቡት 11ሺህ 267 የሚደርሱ የደረጃ ሐ ነጋዴዎች ውስጥ ነው 10ሺህ 179 የሚሆኑት የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች ውሳኔው የተሠጣቸው ።የጽህፈት ቤቱ ተወካይ አቶ በሱፍቃድ አሰፋ እንደገለፁት በውሳኔው የ7 ሺህ 878 ነጋዴዎች ግብር ተመን ሲጸና የሁለት ሺህ 222 ነጋዴዎች ደግሞ ማስተካከያ ተደርጎበታል፡፡በዞኑ በደረጃ ሐ ከተመዘገቡ አጠቃላይ 33 ሺህ 800 ነጋዴዎች ውስጥ እስካሁን 15 ሺህ 700 የሚሆኑት ግብራቸውን በወቅቱ መክፈላቸውንም ገልጸዋል።ከግብር ከፋዮቹ ከ23 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የገለፁት ተወካዩ ቀሪዎቹ ነጋዴዎች ግብራቸውን በወቅቱ እንዲከፍሉ የቅስቀሳ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ አብራርተዋል።በአዲሱ የገቢ ግምት ጥናት ከዚህ በፊት በንግድ ስራ ተሰማርተው ግብር የማይከፍሉ አምስት ሺህ 389 ነጋዴዎች በአዲስ ግብር ከፋይነት ተመዝገበው ወደ ግብር መረቡ እንዲገቡ መደረጉንም ገልፀዋል።በተያዘው በጀት አመት ለመሰብሰብ የታቀደው 814 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር የዞኑን አመታዊ በጀት 22 ነጥብ 4 በመቶ ይሸፍናል-(ኢዜአ)፡፡
0
fa3b79f42ad9cbebef99b679a43f5ef8
fa3b79f42ad9cbebef99b679a43f5ef8
ኢትዮሳት የተሰኘ የሳተላይት ቴሌቪዥን ሥርጭት ‘ፕላትፎርም’ ተዘጋጀ
የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ ኢትዮሳት (Ethiosat) የተሰኘ ብሔራዊ የጋራና የተቀናጀ የሳተላይት ቴሌቪዥን ሥርጭት ‘ፕላትፎርም’ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ኤጀንሲው ዓርብ ሚያዝያ 13 ቀን 2009 ዓ.ም. የፕላትፎርሙን መዘጋጀት ይፋ ባደረገበት ወቅት እንደገለጸው፣ ፕላትፎርሙ የመገናኛ ብዙኃን እኩልነትን፣ ፍትሐዊነትንና ተደራሽነትን በማረጋገጥ በመረጃ የበለፀገ ማኅበረሰብ በመፍጠር ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ገልጿል፡፡የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ተፈራ ወልደ አረጋይ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ከ15 እስከ 20 የሚሆኑ የቴሌቪዥን ቻናሎች በግላቸው ሳተላይት በመከራየት እያሠራጩ ነው፡፡ ፕላትፎርሙ ተግባራዊ ሲሆን ግን ሁሉም የቴሌቪዥን ቻናሎች በዚያው እንዲያሠራጩ ዕድል ይሰጣል፡፡ የቴሌቪዥን ቻናሎች ለሳተላይት ኪራይ የሚያወጡትን የውጭ ምንዛሪ ከመቀነሱም በተጨማሪ፣ የደኅንነት ተጋላጭነትን እንደሚያስቀር ጠቁመዋል፡፡የመገናኛ ብዙኃን ተደራሽነትን በማረጋገጥና ከሞገድ አጠቃቀም ጋር ተያይዘው የሚመጡ ችግሮችን በመፍታት ፕላትፎርሙ ከፍተኛ ሚና የሚጫወት መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡ ሁሉም የሕዝብና የመንግሥት ቴሌቪዥን ቻናሎች በፕላትፎርሙ የሚካተቱ መሆኑንና ፕላትፎርሙን መጠቀም የሚፈልጉ የአገር ውስጥ የግል ቴሌቪዥን ቻናሎች እንዲካተቱበት ክፍት እንደሚሆንና እንደሚመዘገቡም አስረድተዋል፡፡ ፕላትፎርሙ ሚያዝያ 13 ቀን 2009 ዓ.ም. በአምስት ቻናሎች ላይ የተጀመረ ሲሆን፣ ከሚያዝያ 16 ቀን 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንደሚሆንም አስረድተዋል፡፡ ሌሎች ቻናሎችንም አካቶ እንደሚይዝም አክለዋል፡፡
1
1490953672c74d974eb28a8b680e50ce
154c537234d6eb1f3a7f9b67564c8f89
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በጅቡቲ የኢትዮጵያውያን ኮሙዩኒቲ ዝግጅት ላይ ድንገት ተገኙ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2012 ዓ.ም (አብመድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶክተር) የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ስለምጣኔ ሀብት ማገገምና ስለአዲስ የዕድገት አቅጣጫ ባዘጋጀው “ታላቁ ዳግም ማስጀመሪያ” የኦንላይን ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡በንግግራቸው የወረርሽኙን ዓለም አቀፋዊ ውስብስብንነት እና ለመላመድ ያለውን ፈተና ያስረዱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ችግሩ ሊፈታ የሚችለው በጋራ ርምጃዎች እና በዓለም አቀፍ ትብብር ብቻ እንደሆነ አስገንዝበዋል፡፡ምንጭ፡- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
0
f1ee12c81b98c2826bbe8a8dfc6cffd6
89779ab9900d75aec712caa39c4a2d78
የሰሜን ኮርያው “ኤር ኮርዮ” የዓለማችን ደካማው አየር መንገድ ተባለ
ፑቲን ይህን ያሉት ቭላዲቫስቶክ በተባለቸው የሩስያ የሩቅ ምስራቅ ከተማ ላይ ከሰሜን ኮርያው መሪ ጋር ለመጀመርያ ጊዜ ከተነጋገሩ በኋላ ነው።ሁለቱ መሪዎች ከተነጋገሩ በኋላ ባደረጉት ጋዜጣዊ ጉባኤ ኑክሌር መስርያን የማስወገዱ ሂደት ደረጃ በደርጃ መሆን እንዳለበት ፑቲን ሲያስረዱ ዩናይትድ ስቴትስና ሰሜን ኮርያ የመተማመን መንፈስ ለመገንባት ሲሉ የቀስ በቀ እርምጃ መውሰድ ይኖርባቸዋል በማለት መክረዋል።
0
6e28a1c7ca936ce4c8d27194792462c0
db7e1020422b61cfb3bd88977e99a814
ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ጋር በመሆን የኮይሻ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ ግንባታን ጎበኙ
የኢትዮጵያ እና ሱዳን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስተሮች በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት የተጀመረውን ውይይት ለማስቀጠል ተስማምተዋል፡፡የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ከሱዳኑ አቻቸው ፕሮፌሰር ያሲር አባስ ጋር ትናንት በኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሚደረገው ሶስትዮሽ ድርድር ውይይት አድርገዋል፡፡ሁለቱ ወገኖች ድርድሩን ተስማምተው ለማስቀጠል እና ክፍተቶች እንዳይፈጠሩ ለማድረግ የአፍሪካ ህብረት የባለሙያዎች ቡድን በድርድሩ ሂደት ላይ ትልቅ ሚና እንዲኖረው ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል፡፡ዶክተር ስለሺ በቀለ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን የሱዳን መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል፡፡
0
343300c69857b96d38959d248196c47a
42fa65a2ec67e7fb597baf8e69a71b8f
በሞቃዲሾ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ በጥቂቱ 18 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ፡፡ንብረትነቱ የህንድ የሆነው ቦይንግ 737 አውሮፕላን በደቡባዊቷ ኬራላ ግዛት ካሊከት አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ ነው የተከሰከሰው፡፡አውሮፕላኑ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለችግር የተዳረጉ ህንዳውያንን ከዱባይ ወደ ሃገራቸው ይዞ ከተመለሰ በኋላ በሚያርፍበት ወቅት መጋጨቱም ነው የተሰማው፡፡በወቅቱ አውሮፕላኑ በውስጡ 190 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበርም ተነግሯል፡፡የአውሮፕላኑ ሁለት አብራሪዎች ከሟቾቹ ውስጥ እንደሚገኙበት የሃገሪቱ ባላስልጣናት ገልጸዋል፡፡ከአደጋው የተረፉት ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን 156 ሰዎች ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል ነው የተባለው፡፡አደጋው መንስኤ እየተጣራ ይገኛል ተብሏል፡፡ምንጭ፣ ቢቢሲ
0
85c271e0884f87a2101e16299cd21d88
85c271e0884f87a2101e16299cd21d88
ጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢን
ሳዑዲ አረብያ የጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢን አስከሬን የት እንዳደረሰች እንድትናገር ቆንስላዋ ውስጥ ከተገደለ በኋላ አስከሬኑን በማስወገድ ረገድ የረዷዋትን “የሃገር ውስጥ ተባባሪዎች” ያሏቸውን እንድታስታውቅ የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጂብ ታይፕ ኤርዶዋን ጠየቁ፡፡ኤርዶዋን በሀገሪቱ ፓርላማ የኤኬ ፓርቲያቸው ተወካዮች ጉባዔ ላይ ባሰሙት ንግግር ስለጋዜጠኛው አገዳደል ዝርዝር ውስጥ ሳይገቡ ተጨማሪ ማስረጃ በእጃችን አለ ብለዋል።የሳዑዲ አረብያ ጠቅላያ አቃቤ ህግ ከምርመራው በተያያዘ ከአንካራ ባለሥልጣናት ጋር ለመነጋገር የፊትችን ዕሁድ ይገባሉ ብለዋል ፕሬዚዳንቱ።ሳዑዲ አረብያ ትናንት ባወጣችው መግለጫ ከቱርክ በተገኙ መረጃዎች መሰረት ጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢን የተገደለው አስቀድሞ በተቀባበረ መንገድ መሆኑን አምንለች። አሁን የቀረው ማነው አስቀድሞ ግድያዎን ያቀነባበረው የሚለው ነው።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕን ጨምሮ ዓለምቀፍ ተቺዎች የመጨረሻው ኃላፊነት የሚያርፈው አልጋ ወራሹ መሃመድ ቢን ሳልማን ላይ እንደሚሆን እየተናገሩ ነው።
1
4c356d641f9f274a305443bb26c06d2f
d30ab3cb29d570985e9eb635ae058bf3
ከአፍሪካ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ ጉባዔ ኢትዮጵያዊያን ምን ይጠቀማሉ ?
ሦስት ሚኒስትሮችና ከመላው ዓለም የሚመጡ ከ1,200 በላይ ልዑካን የሚሳተፉበት አሥረኛው የኤሌክትሮኒክስ ትምህርት ጉባዔ፣ በሚቀጥለው ሳምንት በአዲስ አበባ በሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንደሚጀምር አዘጋጆቹ ገለጹ፡፡ከግንቦት 12 እስከ 13 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚካሄደው የሁለት ቀናት ኮንፈረንስ ላይ፣ የቀድሞው ወርልድ ስፔስ መሥራች አቶ ኖህ ሳማራና ታዋቂው የኢንተርኔት መረብ መፈለጊያ የሆነው የሞዚላ ሥራ አስፈጻሚ ማርክ ሱርማን እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል፡፡አዘጋጆቹ ለሪፖርተር በላኩት መግለጫ የዘንድሮው የኤሌክትሮኒክስ ትምህርት ጉባዔ በመገባደድ ላይ የሚገኘውን የምዕተ ዓመቱ ግብ ሲጠናቀቅ፣ እሱን ከሚተካው ቀጣይነት ያለው የልማት ግብ ለመሸጋገር እየተደረገ ባለው ዝግጅት ላይ ከፍተኛ ውይይት እንደሚደረግበት ጠቁመዋል፡፡በጉባዔውም ላይ በትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶችና የፖለቲካ ተዋናዮች በጋራ የሚመክሩበት ሲሆን፣ በኢትዮጵያ በኩል የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሯ ወ/ሮ ደሚቱ ሐምቢሳ በጉባዔው ላይ እንደሚገኙም ተገልጿል፡፡በተመሳሳይም የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነሯ ዶ/ር ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማና የኅብረቱ ሹማምንት፣ እንዲሁም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ኃላፊዎችም በጉባዔው ላይ ይሳተፋሉ፡፡‹‹በአፍሪካ እየተመዘገበ ያለውን የኢኮኖሚ ዕድገት በተመለከተ በተለያዩ አገሮች የሚገኙ ባለሀብቶች እየተገነዘቡት የመጡ ሲሆን፣ በዚህ ጉባዔም የአኅጉሪቱን ዕድገት ለማስቀጠል መልካም አጋጣሚን ይፈጥራል፤›› በማለት አዘጋጆቹ ገልጸዋል፡፡ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ አገሮች ተሳታፊዎችና ኩባንያዎች ለትምህርትና ሥልጠና አጋዥ የሆኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ትኩረት ሰጥተው ይወያዩባቸዋልም ነው የተባለው፡፡የዘንድሮው ጉባዔ ‹‹ነገን ማበልፀግ›› በሚል መሪ ቃል ይከናወናል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የፖለቲካ ተዋናዮችና ባለሀብቶች በመከፋፈል ይመክራሉ፡፡ጉባዔውን በጋራ ያዘጋጁት አይሲደብሊውኢ፣ የአፍሪካ ኅብረትና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሲሆኑ፣ በቅርቡ በኖህ ሳማራ የተቋቋመው ያዝሚ የተባለው የሳተላይት ሬዲዮ ኩባንያ ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል፡፡
0
cab48c27379b0c1df18eae8b782407df
73f039355e9b90c22085a3f4c846cbb0
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበር የንጹኀን ግድያ አወገዙ፤ ሁሉን አካታች የፖለቲካ ንግግር እንዲደረግም ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራው ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌተናንት ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያየ።በሱዳን ካርቱም በተካሄደው ሁለተኛው የኢትዮ- ሱዳን የድንበር ጉዳዮች የከፍተኛ አመራር የፖለቲካ ውይይት ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌተናንት ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያይቷል።ልዑኩን የመሩት አቶ ደመቀ መኮንን ሲሆኑ በውይይቱም የሁለቱን ሀገራት ትብብርና ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ርዕሶች ላይ መክረዋል።በተጨማሪም ወቅታዊ የሁለቱ ሀገራት ጉዳዮች እና አከባቢያው ሰላም ላይ ተወያይተዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
7d80efedc3b04bf10b2753f6a3e9ef0d
7310ef07e1cdaa17aab2d1baa3a49642
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የኮረና ቫይረስ የመመርመርያ ኪት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ መርቀው ከፈቱ
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 26/2012ዓ.ም (አብመድ) የቤዛዊት ህንፃ ተገጣጣሚ አካል ማምረቻ ፋብሪካ (ሸኔል) በግንታው ዘርፍ የሚታየውን የጊዜና የውጪ ብክነት በመቀነስ ከፍተኛ ሚና እንደሚያበረክት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ተመስገን ጥሩነህ ተነገሩ፡፡ቤዛዊት የሕንፃ ተገጣጣሚ አካል ማምረቻ ፋብሪካ በ2010 ዓ.ም ወደ ማምረት የገባ የግንታታ ግብዓት አምራች ነው፡፡ ፋብሪካው የነዳጅ ተረፈ ምርትንና እና ዚንክ ‹ኮትድ ጋልነቫንይዝድ ዋየር› በጥሬ ዕቃነት ይጠቀማል፡፡ የነዳጅ ተረፈ ምርት ከውጭ ሀገር የሚመጣ ሲሆን ዚንክ ኮትድ ጋልነቫንይዝድ ዋየር ደግሞ በሀገር ውስጥ ያሉ ብረታ ብረት ፋብሪካዎች ለማምረት ዝግጅታቸውን አጠናቅቀዋል፡፡ፋብሪካው ለቢሮ እና ለመኖሪያ ቤትነት የሚያገለግሉ የሕንፃ ተገጣጣሚ ወለል፣ ግድግዳ፣ ጣሪያ እና ደረጃ ይሠራል፤ ከጣሊያን ድርጅት ጋር ውል በመውሰድ እና ማሽነሪዎችን በመተከልም ወደ ሥራ ገብቷል፡፡ እስካሁን አምስት፤ አምስት የመንግሥት እና የግል ድርጅቶች ውል በመውድ በቤዛዊት ሕንጻ ተገጣጣሚ አካል ማምረቻ ፋብሪካ የግንባታ ሥራዎችን ማሠራታቸው ተነግሯል፡፡ ፋብሪካው ከ161 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት በባሕር ዳር ከተማ በ14 ሺህ ካሬ ሜትር ያረፈ ነው፡፡ የክልሉ መንግሥት ደግሞ ዘርፉን ለማጠናከር 72 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
0
fc5e550fdb29be76fcea35e9fc822da9
f1f524045449dd2eb48104915d2a0abf
የመኢአድ መልስ ለምርጫ ቦርድ
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የቀድሞ ሊቀ መናብርቱ አቶ አበባው መሐሪና በዛብህ ደምሴ (ዶ/ር)፣ ከኢዜማ ጋር ተዋህደናል በማለት ፓርቲውን ለማፍረስ እየተንቀሳቀሱ ነው በማለት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አስጠነቀቀ፡፡መኢአድ ይህን ያሳሰበው ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 ዓ.ም. በዛብህ ደምሴ (ዶ/ር) እና ኢዜማ ተዋህደናል ማለታቸውን አስመልክቶ በሰጠው የተቃውሞ ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ሲሆን፣ መግለጫውን የሰጡት ደግሞ ሊቀመንበሩ አቶ ማሙሸት አማረና ምክትላቸው አቶ ሙሉጌታ አበበ ናቸው፡፡ውዝግቡ የተከሰተው የመኢአድ የቀድሞ ሊቀመንበር በዛብህ (ዶ/ር) እና አቶ አበባው ማክሰኞ ኅዳር 2 ቀን 2012 ዓ.ም. በኢዜማ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው፣ ከፓርቲው ጋር ውህደት መፈጸማቸውን መግለጻቸውን ተከትሎ ነው፡፡በዚህ ምክንያት የመኢአድ አመራሮች የቀድሞ ሊቃነ መናብርት ድርጊት ፍጹም ተቀባይነት እንደሌለው በመግለጽ ከዚህ ድርጊታቸው እንዲቀጠቡ ያስታወቀ ሲሆን፣ ከዚህ ድርጊታቸው የማይቆጠቡ ከሆነ ግን በሕጋዊ መንገድ መኢአድ መብቱን እንደሚያስከብር አስታውቋል፡፡ጉዳዩን ከኢዜማ አመራሮች ጋር በመወያየት ለመፍታት ሞክረው እንደሆን ከሪፖርተር ለቀረበ ጥያቄ፣ ‹‹በፓርቲያችን ላይ የማፍረስ ሴራ እየተካሄደ ነው፡፡ ስለዚህ የሚያስፈልገን መወያየት ሳይሆን ፊት ለፊት መፋለም ነው፡፡ በመሆኑም ይህን ተግባራቸውን እንዲያቆሙ እናደርጋለን እንጂ አንወያይም፤›› ሲሉ አቶ ማሙሸት ምላሻቸውን ሰጥተዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ተደረገ የተባለው ውህደት ከመኢአድ ጋር እንደማይገናኝና የግለሰቦች ጉዳይ ብቻ መሆኑን ተገንዝበው አጋርነታቸውን እንዲቀጥሉ ለአባላቱ ጥሪ አስተላልፏል፡፡መግለጫውን የሰጡት የመኢአድ አመራሮች የፓርቲውን የቀድሞዎቹን ሊቃነ መናብርት በዛብህ ደምሴ (ዶ/ር) እና አቶ አበባው መሐሪን የሕወሓት ተላላኪዎች በማለት ተችቷቸዋል፡፡ሆኖም እነዚህን ግለሰቦች ሊቃነ መናብርት አድርጋችሁ ስትመርጡ ነበር፡፡ ይህን የምታውቁ ከሆነ ከመጀመርያ ለምን ዕርምጃ አልወሰዳችሁም ተብሎ ከሪፖርተር ለቀረበ ጥያቄ፣ ‹‹በወቅቱ ምንም ዓይነት ዕርምጃ ያልወሰድነው ፓርቲውን ከማፍረስ ለመታደግ ነው፤›› ሲሉ አቶ ሙሉጌታ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
0
243d6dd4fa4e5f28244ea06fb8494502
476ac86ff0421861a03e80709c5017b8
ሠበር ዜና፡- ፈረንሣይ ውስጥ አንድ አሽከርካሪ ተማሪዎች ላይ ጉዳት አደረሰ
አዲስ አበባ፣ መስከረም19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይናዊቷ የህጻናት መምህር 25 ልጆችን በመመረዝ እና አንድ ህጻንን ለህልፈት በመዳረጓ ምክንያት የሞት ፍርድ ተፈርዶባታል።ባለፈው ዓመት ጂያዝኦ ከተማ ውስጥ በሚገኝ አንድ መዋዕለ ህፃናት ውስጥ ያሉ ሕፃናት የጠዋት ቁርሳቸውን ገንፎ ከተመገቡ በኋላ ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውን ተከትሎ ዋንግ ዩን በቁጥጥር ስር መዋሏ ተነግሯል፡፡መምህርቷ ከተማሪ አስተዳደር ጉዳዮች ጋር በተገናኘ ከስራ ባልደረቦቿ ጋር መጨቃጨቋንና ለበቀል በመነሳሳት የስራ ባልደረቦቿ በሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ምግብ ላይ ሶዲየም ናይትሬትን መጨመሯን ፍርድ ቤቱ ገልጻል፡፡በዚህም ፍርድ ቤቱ ድርጊቱን ጭካኔ የተሞላበት ርካሽ ተግባር ሲል ገልጾታል።ፍርድ ቤቱ አክሎም ወይዘሮ ዋንግ ሰዎችን በመመረዝ ይህ የመጀመሪያዋ አለመሆኑን በመግለጽ ቀደም ሲል ኒትሬት በተባለ ንጥረ ነገር የገዛ ባለቤቷን መመረዟን ጠቅሷል፡፡ይህንን ተከትሎም በትናንትናው ዕለት በጂያዝኦ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአከባቢው ፍርድ ቤት መምህርት ዋንግ ላይ የሞት ፍርድ መፍረዱን ግሎባል ታይምስ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ላይ የመምህርቷ ድርጊት ሲሰማ መላው ቻይናውያንን ያስደነገጠና ዓለም አቀፍ ዓብይ ዜና ሆኖ ነበር።በወቅቱ 23ቱም ተማሪዎች ቁርሳቸውን ከተመገቡ በኋላ ማስመለሳቸውንና ራሳቸውን መሳታቸውም ይታወሳል።ሶድየም ናይትሬት አብዛኛውን ጊዜ ስጋን ለማከም እንደ ምግብ ያገለግላል ሆኖም መጠኑ ከፍተኛ ሲሆን መርዛማ ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡ምንጭ፡-ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
87c378b309f3cbb14dcffe08e88bd93b
d8b90fa4527f8f82312947e3534d7e61
ሬክስ ቲለርሰን የአፍሪካ ጉብኝታቸውን በአንድ ቀን ያሳጥራሉ
ዩኔስኮ ፀረ እሥራኤል አቋም ያለው ድርጅት በመሆኑ ራሴን ከአባልነት አገላለሁ ስትል ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች።ዩናይትድ ስቴትስ ድርጅቱ ውስጥ ከአባልነት ይልቅ በታዛቢነት ለመቆየት እንደምትፈልግ፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሄዘር ናኦርተ ገልፀዋል።ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠው፣ ዩናይትድ ስቴትስ እአአ ከታኅሣስ 22 ቀን ጀምሮ ነው አባልነቷ የሚቋረጠው።የተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት ዩኔስኮ ለዩናይትድ ስቴትስ ውሳኔ፣ ቅሬታ የተመላበት መልስ ነው የሰጠው።የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢሬና ቡኮቫ ባስተላለፉት መልዕክት፣“የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሬክስ ቲለርሰን የዩናይትስ ስቴትስን ከድርጅቱ መለየት ሲገልፁልኝ፣ እንደ ዳይሬክተርነቴ፣ ጥያቄውን የተቀበልኩት በከፍተኛና ጥልቅ በሆነ ቅሬታ መሆኑን መግለጥ እወዳለሁ” ብለዋል።ዩኔስኮ ፍልስጥኤማውያንን በአባልነት ሲቀበል፣ ዩናይትድ ስቴትስ ተቃውሞዋን ለማሳየት፣ የ2011 የአባልነት መዋጮዋን በከፍተኛ መጠን ቀንሳ መላኳ አይዘነጋም።
0
9c7ba874d4606500b5ba0da65bb3d609
f77a59bd3b868e2797ab7338ceaebca4
አቡበከር ናስር እና ሚኪያስ መኮንን ስለ ውል ማራዘማቸው ይናገራሉ
ወልቂጤዎች በቀጣይ የውድድር ዓመት ተጠናክረው ለመቅረብ ውል የጨረሱ ተጫዋቾች ውል በማደስ እንዲሁም አዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም የዝውውር መስኮቱ እስኪከፈት ቀድመው የቤት ሥራቸውን እየከወኑ ይገኛሉ። አሁን ደግሞ አቡበከር ሳኒ እና ተስፋዬ ነጋሽን ወደ ቡድናቸው ለመቀላቀል ተስማምተዋል።አቡበከር ሳኒ ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ከተስማሙት አንዱ ነው። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተስፋ ቡድን ተገኝቶ በዋናው ቡድን ለአምስት ዓመታት የተጫወተው አቡበከር በብሔራዊ ቡድንም የተጫወተ ሲሆን በመስመር አጥቂ ስፍራ ላይ በጫላ ተሺታ ላይ ያለውን ጫና ይጋራል ተብሎ ይጠበቃል።ተስፋዬ ነጋሽ አዳማ ከተማን በመልቀቅ ለቀጣይ ሁለት ዓመት የወልቂጤ መለያን ለማጥለቅ ከስምምነት ደርሷል። ከዚህ ቀደም በወልዲያ እና አዳማ ከተማ የተጫወተው ተስፋዬ ከተከላካይ እስከ አጥቂ ድረስ በተለያዩ ቦታዎች የመጫወት ብቃት ያለው ሲሆን ለወልቂጤ የመስመር እንቅስቅሴ ጎልህ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
0
aebb8335ee577b2cb72881cd6321753c
73ac286d3c85db906f6c5d9759b7a2a9
በምዕራብ ጎንደር ዞን በ257 ሚሊየን ብር የተገነቡ የልማት ተቋማት ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነቡ አዲስ ስምንት ትምህርት ቤቶች ግንባታ ተጠናቆ ለርክክብና አገልግሎት ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ፡፡የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እንደገለጸው የተገነቡት ትምህር ቤቶች በተለያዩ ክልሎች እንደሚገኙ በፌስቡክ ገጹ አስታውቋል፡፡ትምህርት ቤቶቹ በአፋር ክልል ዱብቲ፣ በጋምቤላ አኝዋክ ዞን፣ በቤኒሻንጉል ክልል አሶሳ እና መተከል ዞን፣ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ዞን 02 እና 06 ቀበሌዎች፣ በአማራ ክልል ጎንደር ደባርቅ ከተማ እና ዋግኽምራ ዞን ሳህላ ሰለምት ወረዳ የተገነቡ መሆናቸውን ነው የገለጸው፡፡የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ከዚህ ቀደም ግንባታቸው ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቁ አምስት ትምህርት ቤቶችን ማስረከቡ ይታወሳል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
8d98b803d5bd3db3913b8f85bdcaa6e5
ea4f9e6a080ef292d798050db586513a
አስተዳደሩ አዲሱን አመት አዲስ አበባን ”በአዲስ የተስፋ ብርሃን” በሚል መሪ ቃል ለመቀበል መዘጋጀቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የደበዘዘውን የፈረንጆቹን አዲስ አመት አንዳንድ ሃገራት ቀድመው እየተቀበሉ ነው፡፡በደቡብ ምዕራብ ፓሲፊክ የምትገኘው ኒውዚላንድ አዲሱን 2021 በመቀበል ቀዳሚ ሆናለች፡፡በፓሲፊክ ደሴት የሚገኙ ሃገራት 2021ን ቀድመው የተቀበሉት ሲሆን፥ በአውስትራሊያም የጎዳና ላይ ትዕይንት በሌለበት በሲድኒ ርችት ተተኩሷል፡፡ሌሎች ሃገራትም ባላቸው መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ አዲሱን አመት እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ይቀበሉታል፡፡አሁን ላይ የዓለማችን ትልቁ የጤና ስጋት የሆነው ኮሮና ቫይረስ ግን አዲሱን የፈረንጆች አመት እንደወትሮው እንዳይከበር አድርጎታል፡፡በተለይም ምዕራባውያን ዜጎቻቸው አዲሱን አመት እንደ ከዚህ ቀደሙ በአደባባይ ሳይሆን ቤታቸው ውስጥ ሆነው እንዲያከብሩ እገዳዎችን ጥለዋል፡፡ይህን ተከትሎም በርካቶች ቤታቸው ሆነው አዲሱን አመት ይቀበሉታል ነው የተባለው፡፡ምንጭ፦ ቢቢሲከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
e7481cd5495d7cc030ff4d8638a789cf
d4a000d36fb44ff761c85d92b7ce76ed
ሁለት የቀድሞ የሩዋንዳ ከንቲባዎች በሀገሪቱ ከተፈጸመው የዘር ማጥፋት በተያያዘ ፈረንሳይ ውስጥ ፍርድ ቤት ቀርበዋል
የአልጀሪያ ወታደራዊ ፍርድ ቤት የቀድሞ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብዱላዚዝ ቡተፍሊካ ወንድም ላይ የ15 ዓመት እስር አስተላልፏል።በመንግስት ላይ ሴራ በመጎንጎን እና የሀገሪቱን ጦር ሚና ዝቅ አድርገዋል በሚል የቀድሞ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብዱላዚዝ ቡተፍሊካ ወንድም ሰይድ ቡተፍሊካ እስሩ ተላልፎባቸዋል፡፡በተባባሪነት የተጠረጠሩ ሌሎች ሶስት ግለሰቦችም ተማሳሳይ እስር ተበይኖባቸዋል፡፡ለእስር የተዳረጉት ሁለት የሀገሪቱ የቀድሞ የደህንነት መስሪያ ቤት አለቃዎች እና እንድ የፓለቲካ ፓርቲ መሪ ናቸው፡፡ሰይድ ቡተፍሊካ የሀገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንት አብዱላዚዝ ቡተፍሊክ በስትሮክ ህመም ከተጠቁበት ጊዜ ጀምሮ ከጀርባ በመሆን የፕሬዚዳንትነቱን ስልጣን በመያዝ ሀገሪቱን ሲመሩ መቆየታው ይታወሳል፡፡ለእስር የተዳረጉትም በሀገሪቱ ላይ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅና የሀገሪቱን ጦር አለቃ አህመድ ጋይድ ሳላህን ከስልጣን ለማንሳት አሲረዋል በሚል ነበር።ምንጭ፦አልጀዚራ
0
c6269c1733cfc694b63fa9367de1025a
3d71deecec3c41c4c61475e2758b4b31
የአፍሪካ መሪዎች - ስለአፍሪካ የንግድና የኢንቨስትመንት ፖሊሲዎች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያን የንግድና ኢንቨስትመንት ከባቢ ምቹ፣ ተወዳዳሪና ተመራጭ ለማድረግ እንዲቻል በማቀድ በተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ አማካኝነት ዋና ዋና የማሻሻያ ስራዎችን ማካሄድ መቻሉን ገልፀዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በተሰሩት የማሻሻያ ስራዎች ቁልፍ የሕግና የአስተዳደራዊ ለውጦችን ማስመዝገብ እንደተቻለ አስታውቀዋል።ከተደረጉት የሕግ ማሻሻያዎችም የንግድ ምዝገባና ፈቃድ ማሻሻያ አዋጅ 1150-2011 እና ደንብ 461 -2012፣ በተንቀሳቃሽ ንብረት ላይ የሚመሰረት የዋስትና መብት አዋጅ 1147/2011 እና ማስፈፀሚያ መመሪያ፣ የብድር መረጃ ቋት ማቋቋሚያ መመሪያ ቁጥር CRB-01-2012፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 11572011፣ የኢንቨስትመንት አዋጅ ቁጥር 1180-2012 እና የኢንቨስትመንት አዋጅ ለማስፈፀም የተዘጋጀ ረቂቅ ደንብ እንደሚገኝበት ጠቅሰዋል።እንዲሁም ኤሌክትሮኒክ ንግድና ግብይት አዋጅ፣ አዲስ የንግድ ሕግ (በሚኒስቴሮች ምክር ቤት የጸደቀ)፣ በውጭ ሃገራት በተሰጡ የግልግል ዳኝነት ውሳኔዎች እውቅና የመስጠት እና የመፈጸም ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር 1184-2012 እና የግልግል ዳኝነት እና የእርቅ አሰራርን ለመደንገግ የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ እንደሚገኙበትም በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል
0
45e073b0031b890b3d7ac60e87ddf728
d8d87d41a0b1a87c4b308c049824796f
የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያንን ያስተሳሰብ ምዕራፍ ያሳያል- ኢንጂነር ስመኘው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በደለል እንዳይሞላ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አሳሰቡ።የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤትና የተጠሪ ተቋማት ሠራተኞች በሱሉልታ ወረዳ ደርባ ከተማ አካባቢ የአረንጓደ አሻራቸውን አሳርፈዋል።የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱና የተጠሪ ተቋማቱ ሠራተኞች በዚሁ ሥፍራ ከ27 ሺህ 700 በላይ ችግኖችን ተክለዋል።በችግኝ ተካላው ወቅትም “ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራን ከራሷ አልፎ ለተፋሰሱ ሀገራትም ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው” ተብሏል።የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ችግኞችን መትከል አካባቢን ከመራቆት ከመከላከል ባሻገር ለትላልቅ ፕሮጀክቶች ዘለቄታዊ ዋስትና መሆኑን ገልጸዋል።ኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ሥራን በዋናነት ለራሷ ነው የምትሰራው ያሉት ሚኒስትሩ የተፋሰሱ ሀገራት ውኃ እንዲያገኙ ያስችላል ብለዋል።የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ሥራ የአፈር መሸርሸርን ስለሚያስቀር የተፋሰሱ ሀገራት ፕሮጀክቶችም በደለል እንዳይሞሉ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው አውስተዋል።የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር አብረሃ አዱኛ በበኩላቸው የሕዳሴ ግድቡ የሁሉም አሻራ ያረፈበት በመሆኑ ከወዲሁ ልንከባከበው ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።የብሔራዊ ሚትዮሮሎጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ በበኩላቸው እየተለወጠ የመጣውን የአየር ጠባይ ለማስተካከል ችግኝ መትከል አስፈላጊ እንደሆነ መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
0
ecca265f4619677214f648b88f73df2c
e7af9b2350bb5fccc9a7ee6eab95ab73
ፓትሪክ ማታሲ ሃገሩን ለመወከል ጥሪ ደርሶታል
ለበርካታ ክለቦች በግብ ጠባቂነት ያገለገለው እና ባሳለፍነው ዓመት ከእግር ኳስ የራቀው ዮሐንስ ሽኩር የት ይገኛል?በእግር ኳስ ህይወቱ ለሙገር ስሚንቶ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ፋሲል ከነማ እና ወልዋሎ ተጫውቷል፤ በሁለት አጋጣሚዎችም ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ደርሶታል። ባለፈው ዓመት አጋማሽ ከወልዋሎ ጋር ቀሪ የአንድ ዓመት ውል እያለው በስምምነት የተለያየው ይህ ግብ ጠባቂ ከወልዋሎ ጋር ከተለያየ በኃላ ከእግር ኳስ ተለይቶ ይገኛል።ሶከር ኢትዮጵያም የተጫዋቹን ወቅታዊ ሁኔታ አጣርታ ተጫዋቹም ከእግር ኳስ የራቀበት ምክንያት እንደሚከተለው ገልጿል።” ከወልዋሎ ጋር ከተለያየው በኃላ ከክለብ እግር ኳስ ርቄ ነው ያለሁት ፤ ሆኖም በግሌ ልምምድ በመስራት ላይ ነኝ። ሙሉ ጤነኛ ነኝ ፤ የብቃት ችግርም የለኝም። ሆኖም በአንዳንድ ጉዳዮች ከእግር ኳሱ ለመራቅ ተገድጃለው። በሁለት አጋጣሚዎች አዲስ ክለብ ለመግባት ተቃርቤ ነበር። በተለይም የኮሮና ቫይረስ ከመከሰቱ በፊት ለሁለኛው ዙር ወደ አዲስ ክለብ ለመቀላቀል ተቃርቤ ነበር ” ብሏል።በ2010 ወልዋሎ በፕሪምየር ሊጉ ለመቆየት ባደረገው ተጋድሎ ካለ ተቀያሪ ግብ ጠባቂ በመሪ ተዋናይነት ትልቅ ድርሻ ከነበራቸው ተጫዋቾች ስሙ የሚጠቀሰው ይህ ተጫዋች በሙገር ፣ ንግድ ባንክ ፣ ወልዋሎ እና ፋሲል ከነማ ቆይታዎቹ ደጋፊዎች ላደረጉለት ትልቅ ድጋፍ አመስግኖ በዚህ ወቅት ከተፈጠረው ነገር በኃላ ግን ወደ እግር ኳስ እንደሚመለስ ገልጿል።” በተጫወትኩባቸው ክለቦች ሁሉም ደጋፊዎች ትልቅ ነገር አድርገውልኛል። በሁለም ክለቦች በነበረኝ ቆይታ ደግሞ ደስተኛ ነኝ” ብሏል።
0
655dc4cfd67a5cb278301685fb5c50ac
8c30710a8ef4045b3965fd87d2744834
ኮሮናቫይረስ፡ የበርሊን ማራቶን መቼ እንደሚካሄድ አልታወቀም
የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ባደረገው ስብሰባ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ፣ የውድድር ቀናት እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳልፏል።መጋቢት ወር ላይ ሊካሄድ የነበረውና በኮሮና ምክንያት ወደ ሌላ ጊዜ የተሸጋገረው ቻን 2020 መቼ እንደሚደረግ ውሳኔ ተሰጥቶበታል። በዚህም ከጃንዋሪ 26 – ፌብሩዋሪ 27 በካሜሩን የሚከናወን ይሆናል። የዚህ ውድድር ቀን መሸጋሸግን ተከትሎ በአልጄሪያ የሚካሄደው የቻን 2022 ወደ 2023 ተሸጋግሯል።ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሞ የነበረው የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ መቼ እንደሚካሄድ ካፍ ያሳወቀ ሲሆን ጁላይ 2022 ላይ የሚደረግ ይሆናል።ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማርች 2020 እንዲካሄድ መርሐ ግብር የወጣለት ሲሆን ያልተጠናቀቀው የ2019/20 ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ እና ፍፃሜ ጨዋታዎች ጥቅምት ወር ላይ እንዲካሄዱ ተወስኗል። የአዲሱ የውድድር ዘመን ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የቅድመ ማጣርያ ዙር ጨዋታዎች ደግሞ በኅዳር ወር ይደረጋሉ።ከዚህ ቀደም በዘገባችን እንደገለፅነው የካፍ ዓመታዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ እንዲካሄድ የተወሰነ ሲሆን ቀኑም ዲሴምበር 11 / 2020 ሆኗል።በ2021 እንደሚጀመር የሚጠበቀው የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ መመርያ ወጥቶለታል። የመጀመርያው ውድድር በየዞኑ በሚደረጉ የማጣርያ ጨዋታዎች የሚያልፉ ስምንት ቡድኖችን የሚያሳትፍ ሲሆን ከየዞኑ አንድ አንድ አላፊ ክለብ ይኖራል። ከሚያዘጋጀው ሀገር እና ዞንም ተጨማሪ ክለቦች ይሳተፋሉ። ከመጀመርያው ውድድር በኋላ ደግሞ ከአሸናፊው ክለብ ሀገር አንድ ተጨማሪ ተሳታፊ ይኖራል። ውድድሩ በአንድ ሀገር ላይ የሚደረግ ሲሆን በሁለተኛው የውድድር ዘመን አጋማሽ የሚከናወን ይሆናል።
0
427c5cb94c312b1b79170ac62d421ef8
500af4841cbe962ac1926a0d78ba410c
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ መግለጫ
መንግስት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የያዘውን ቁርጠኛ አቋም ከግብ ለማድረስ እንደሚሰራ የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታወቀ፡፡የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ በዛሬው እለት ለዋልታ በላከው መግለጫ ሀገሪቱ በለውጥ ጎዳና ላይ በመሆኗ የተጀመረውን ለውጥ ከግብ ለማድረስና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ብሎም ለዜጎች ምቹ አገር ለመገንባት ያላሰለሰ ጥረት በማድረግ ላይ ትገኛለች ብሏል፡፡በዚህ ሂደት ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ሕዝቡ በፍትህ ሥርዓቱ የሚያነሳቸውን ቅሬታዎችን ለመፈታት የማያቋርጥ የአሰራር ስርዓትና የአደረጃጀት ለውጥ በማድረግ መልካም አስተዳደርና የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን ጥረት በመደረግ ላይ ይገኛል ።በአገሪቱ የተጀመረውን የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታና የለውጥ ጉዞ ምን ጊዜም ቢሆን ወደ ማይቀለበሰበት ደረጃ ለማድረስ እና የፍትህ ሥርዓቱን አሠራር ውጤታማ፤ ቀልጣፋና ተደራሽ በማድረግ የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ከምንጊዜውም በላይ በትጋት በመሥራት ላይ ነው ብሏል፡፡ለአብነት በቅርቡ በሰብአዊ መብት ጥሰትና በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በህግ ጥላ ሥር የዋሉት አካላት የለውጡ ጅማሮ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ ብሏል፡፡የህግ የበላይነት የሰፈነባት ኢትዮጵያ ተፈጥራ የማየት፣ እኩልነት የተረጋገጠባት ሀገር መገንባትና በፍትህ ሥርዓቱ ከህግ ውጭ የሆኑ ተግባራት ሲፈጸሙ ፈጻሚው አካል በብሄሩ፣ በሃይማኖቱ፣ በማንነቱ ሳይሆን በሠራው ወንጀል ልክ ሕግን ማዕከል ያደረገ ተጠያቂነት በማስፈኑ ረገድ ትልቅ ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡በቀጣይም በተደራጁ የኢኮኖሚ አሻጥር፣ ሙስናና ሌብነት እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥሰት ላይ የተሳተፉ ሕገ-ወጦችን ወደ ሕግ የማቅረቡ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንስቷል፡፡አገሪቱ ላለችበት ለውጥ ወሳኝነቱ የጎላ በመሆኑ መንግስት ይህንን አካሄድ ተከትሎ ከሕግ ውጭ የሆኑ አካላትን ለሚፈጽሙት ተግባር የማይታገስና ለድርድር የማይቀርብ መሆኑን ያነሳው መግለጫው ተጠያቂ እንዲሆኑም ሌት ተቀን ይሰራል ብሏል፡፡
0
66157862dbf2cc3f04f828ce8407170a
66157862dbf2cc3f04f828ce8407170a
ሸራተን 7፣ ራዲሰን ብሉ 5 ሆቴሎችን በአፍሪካ ሊከፍቱ ነው
ሰሞኑን አዲስ አበባ ውስጥ እየተካሄደ ባለው የ2015 የአፍሪካ ሆቴሎች ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የሸራተን ሆቴሎች ባለቤት ኩባንያ የሆነው ስታር ውድ ሆቴል እና ሪዞርትን ጨምሮ ራዲሰን ብሉ፣ ሞቪንፒክ ሆቴል እና የስብሰባ ማዕከል እንዲሁም ሌሎች ዝነኛ አለማቀፍ ሆቴሎች በአፍሪካ ሆቴሎችንና ሪዞርቶችን ለመገንባት ስምምነት ፈጽመዋል፡፡የሸራተን መለያ ስም ባለቤት የሆነው ስታርውድ ኩባንያ፤ በ5 የአፍሪካ ሀገሮች ተጨማሪ 7 ሆቴሎችን ለመክፈት ተስማምቷል፡፡ በግብፅ፣ በማሊ፣ በናይጄሪያ 2፣ በኬንያ፣ በሴኔጋል ሆቴሎቹ በመጪው አመት ይከፈታሉ ተብሏል፡፡ ራዲሰን ብሉ ሆቴልና ማረፊያ በበኩሉ፤ በአሁን ወቅት ኢትዮጵያን ጨምሮ በ27 የአፍሪካ ሀገራት 65 ሆቴሎችን እንደሚያስተዳድር ጠቁሞ በዚህ አመት መጨረሻ በኬንያ እና በሌሎች 5 የአፍሪካ ሀገራት አዳዲስ ሆቴሎች እንደሚከፍት አስታውቋል፡፡ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆቴል ስራውን በናይጄሪያ ለመጀመር ማቀዱን የጠቆመው ሞቪንፒክ ሆቴልና የስብሰባ ማዕከል በ4 አመት ውስጥ ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የሚችል ሆቴል እገነባለሁ ብሏል፡፡ከናይጀሪያ ቀጥሎ በሞሮኮም ሆቴል መገንባቱን እንደሚቀጥል ጠቁሟል፡፡
1
8ede48a7fffb9071b96e422c3c4236cd
e33145643bd9249b4a3025026c0e4d87
ከውጭ የሚገቡ ምርቶች የባሕል አልባሳት አምራቾችን ገበያ ማዳከማቸው ተገለፀ
ለአምስት ቀናት የሚቆየው 3ኛው የምግብናመጠጥ አውደ ርዕይ በትናንትናው ዕለት ተከፈተየምግብና የመጠጥ ፋርማሲቲካል ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ከኤስ ፒ ጀነራል ቢዝነስ ጋር በመሆን ነው 3ኛው የምግብና መጠጥ አውደ ርዕይ ተዘጋጅቶ በትናንትናው ዕለት የተከፈተው ።አውደ ርዕዩ “ ጥራት ለዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ሲሆን የአገር ውስጥ የምግብና የመጠጥ ምርቶች ላይ የተሠማሩ አካላትን በመደገፍ አገሪቱ የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪን ለማስቀረት ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሏል ።የአገር ውስጥ አምራቾች ሆነው ከውጭ አገር የሚገቡ የምግብና መጠጥ ምርቶችን ለመተካት የሚሠሩ ድርጅቶችን በዋነኝነት በአውደ ርዕዩ እንዲሳተፉ በማድረግ ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ እገዛ እንደሚኖረው ታምኖበታል ። በተጨማሪም አውደ ርዕዩ የሀገር ውስጥ አምራች ተቋማት ምርቶቻቸውን የሚያስተዋውቁበትና እርስ በራሳቸዉ ግንኙነት የጋራ ህብረት የሚፈጥሩበትም ይሆናል ተብሏል፡፡በ3ኛው የምግብና መጠጥ አውደ ርዕይ ከ70 በላይ የሚሆኑ አምራች ድርጅቶች እየተሳተፉ ይገኛል ፡፡
0
bc76b30a40c372418a9120f7dc69c012
bc76b30a40c372418a9120f7dc69c012
ከኢራን ጋር የተደረገው ስምምነት መተግበር ለአለም ደህንነትና ለየኢራናውያ ንየኑሮ መሻሳል እንደሚጠቅም ጆን ኬሪ አስገነዘቡ
ጆን ኬሪ ከአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ የፋርስ ባሀርሰላጤ አገልግሎት ጋር ባደረጉት ቃለ-መጠይቅ የዩናትድ ስቴትስ የምክር ቤት አባላት በኢራንና በአሜሪካ በተመራው የስድስት ሃገሮች ቡድን መካከል የተደረገውን ስምምነት ባያጸድቅ በመካከለኛው ምስራቅ ግጭትና ጦርነት እንዲባባስ የሚያደርግ መሆኑን እንደሚረዱ እተማመናለሁ ብልዋል።“ይህን ስምምነት ባናደርግ ኑሮ የኢራኑ አያቶላ እነዚህ ሰዎች ያስገኙት ነገር ስለሌለ ከነሱ ጋር የምንደራደርበት ምክንያት የለም ባሉ ነበር። የስራ ባልደረቦቻችን በኢራን ላይ ማዕቅቦች የተጣሉት ወደ ድርድርና ስምምነት እንድታመራ ለማድረግ ነው እያሉ ማዕቀቡ እንዲቀጥል የሚደግፉበት ምክንያት ምንድነው? አሁን የተገኘውን ስምምነት ባይቀባሉ በመካከለኛው ምስራቅ ላይ ትልቅ አደጋ ይደቀናል” በማለት ጆን ኬሪ አስገንዝበዋል። የዩናትድ ስቴስ አስተዳደር ኢራን የታሰሩት አሜሪካውያን እንዲፈቱ መጠየቅን የተካተቱባቸው አጀንዳዎችን ጨምሮ መግፋት ነበረበት የሚሉ ነቀፊታዎች ሲቀርቡ ቆይተዋል። ጆን ኬሪ ታድያ ሌሎች ነጥቦችንም ጨምረን ቢሆን ኖሮ የትም አንደርስም ነበር ብለዋል።“ከዚህ በፊትም እንደገለጽነው በኢራንና በአለም ማህበረሰቡ ወይም በዩናይትድ ስቴትስ እና በኢራን መካከል በሚደረገው ድርድር ሌሎች ነጥቦችንም አክለን ቢሆን ኖሮ ለ 10 አመታት ያህል ብንደራደርም እንኳን የትም አንደርስም ነበር። ነጥቡ የኑክሌር ጉዳይ በመሆኑ ከተደረሰው መሻሻል አንጻርም ሲታይ ሌሎች ጉዳዮችን ለማንሳት የሚይስስችለን ጊዜ አልነበረንም”ብለዋል። ሙሉውን ዘገባ ያድምጡ።
1
a67cfa2deec69d80087a513ba31f99c9
74584b2d463c1eb64496ebef34bb7d4f
ኦነግ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በሰላማዊ መንገድ አገር ውስጥ ገብቶ መንቀሳቀስ የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በክልሉ ሰላም እንዲኖር ቁርጠኛ አቋም ካለው ለመነጋገር ዝግጁ መሆናቸውን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ተናገሩ።የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በዛሬው እለት በሠጡት መግለጫ፥ ኦነግ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስምምነት ላይ ደርሶ በህጋዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ ወደ ሀገር ከገባ አራት ወራት መቆጠራቸውን አንስተዋል።አቶ ዳውድ በመግለጫቸው፥ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ለውጥ የመጣው የኦነግ አባላት፣ የኦሮሞ ህዝብ በተለይም ደግሞ ወጣቱ በከፈለው መስዋዕትነት ነው ብሎ እንደሚያምን ገልፀዋል።ለውጡ ወደ ትክክለኛ ዴሞክራሲ እንዲሸጋገር እና ሥልጣን የህዝቡ ሆኖ ህዝቡ በምርጫ ተወካዩን እንዲመርጥ እና ህዝባዊ መንግስት እንዲመሠረትም ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ወስዶ እየሠራ መሆኑንም አንስተዋል። ባለፉት 27 ዓመታት በኢትዮጵያ መንግስት እና በኦነግ መካከል ጦርነት ነው የነበረው፤ አሁን ግን ኢህአዴግ ለውጡን ወደ ራሱ ተቀብሎ መንቀሳቀስ በመጀመሩ ጦርነት ለማቆም ተስማምተናል ይላሉ። የመከላከያ ሰራዊት፣ የደህንነት አገልግሎት፣ የፌደራል ፖሊስ እና የክልል ፖሊሶች ፓርቲን ሲያገለግሉ ነበር ያሉት አቶ ዳውድ፤ ከመንግስት ጋር በተደረሰው ስምምነት የፀጥታ ሀይሉ ገለልተኛ እንዲሆን የመንግስት እንጂ የፓርቲ እንዳይሆን የሚለው ይገኝበታል ብለዋል።የኦነግ ሠራዊት በፀጥታ መዋቅር እንዲካተት እና ይህንን የሚሠራ ኮሚቴ እንዲቋቋም ከስምምነት እንደተደረሰም ነው አቶ ዳውድ ኢብሳ በመግለጫቸው ያነሱት።በአሁኑ ወቅት ግን ከመንግስት ጋር የተገባው ስምምነት እየተጣሰ ነው ያሉት አቶ ዳውድ፥ በሥልጠና ያሉ የኦነግ ሠራዊት በአመራር አባላት እንዲጎበኙ አለመፍቀድ አንዱ ነው ሲሉ ጠቅሰዋል።አቶ ዳውድ በመግለጫቸው የመከላከያ ሰራዊት የኦነግ ታጣቂዎች ባሉበት አካባቢ መስፈሩ ግጭት እንዲከስት ምክንያት ሆኗል ያሉ ሲሆን፥ ስሞኑንም በምዕራብ ወለጋ በመከላከያ ኃይል እና በኦነግ ታጣቂዎች መካከል ግጭት መፈጠሩንም አንስተዋል።አሁንም መንግስት በክልሉ ሰላም እንዲኖር ቁርጠኛ አቋም ካለው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከመንግስት ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኑንም ነው ሊቀ መንበሩ አቶ ዳውድ የገለጹት።ምርጫን በተመለከተም አቶ ዳውድ ኢብሳ፥ የቀጣዩ ምርጫ በተቀመጠለት ጊዜ እንዲካሄድ እንፈልጋለን ብለዋል።(ኤፍቢሲ)
0
516cabfbd2eb82b3d8f2f61036bc2790
360a7054563261cd38e557fafff7e9a3
አቶ መላኩ ፈንታ እና ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾች የክስ መቃወሚያቸውን ለፍርድ ቤቱ አቀረቡ
የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ከሚኖሩ አማራዎች እና የአማራ ጉዳይ ያገባናል ከሚሉ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያይተዋል።ውይይቱ በአማራ ክልል ልማት እና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው። የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ዮሐንስ ቧያለው እና የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፈንታ ናቸው በዋሽንግተን ዲሲ፣ ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና በልቲሞር ከሚኖሩ አማራዎች እና የአማራ ጉዳይ ያገባናል ከሚሉ ኢትዮጵያውያን ጋር የተወያዩት። በውይይቱም ምሁራን፣ ባለሀብቶች፣ በአማራ ጉዳይ እየሰሩ የሚገኙ መገናኛ ብዙኃን እና የማኅበረሰብ አንቂዎች ተሳትፈዋል።የአማራ ጉዳይ ያገባናል የሚሉት ሁሉ በአንድ ጥላ ሥር ተሰባስበው እና ተናብበው በክልሉ ትርጉም ላለው ውጤት እንዲሰሩ አቶ ዮሐንስ ጥሪ አቅርበዋል። በሕዝቡ ሰላም እና ልማት ጉዳይ በኃላፊነት ስሜት በመሥራት የክልሉን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት እንዲደግፉም ነው ተወያዮቹን የጠየቁት።የአልማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፈንታ ደግሞ የአልማን የቀጣይ ሶስት ዓመታት የለውጥ ዕቅድ እና የሚከናወኑ ተግባራት በተመለከተ ለተወያዮቹ አስገንዝበዋል። በዕቅዱ ከአባላት፣ ከመንግስት እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ለመሰብለብ ከታቀደው 21 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ውስጥ በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ አባላት በዓመት በአማካይ 120 ዶላር ለማግኘት እንደታሰበም አስረድተዋቸዋል።
0
78b1c43b60ca9f04558577b5ccd43dbc
78b1c43b60ca9f04558577b5ccd43dbc
ኮሮና የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በእጅጉ ይጎዳል ተባለ
በዘንድሮ አመት የኢትዮጵያ አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊ እድገት በኮሮና ወረርሽኝ ተያይዞ በሚመጡ ሁኔታዎች ምክንያት ወደ 3.2 በመቶ እንደሚያሽቆለቁል አይኤምኤፍ የተነበየ ሲሆን መንግስት በበኩሉ የአገሪቱ ኢኮኖሚ በ5 በመቶ ያድጋል ብሏል፡፡ባለፈው አመት ማለትም በ2011(2019) የኢትዮጵያ አመታዊ አጠቃላይ እድገት (GDP) 9.0 በመቶ እንደነበር ያስታወቀው አለማቀፍ የገንዘብ ተቋም አይኤምኤፍ ዘንድሮ ኮሮና ሊያስከትል በሚችለው ጫና ምክንያት እድገቱ ወደ 3.2 በመቶ ያሽቆለቁላል ብሏል፡፡ ይህ የእድገት ምጣኔ በቀጣይ አመት 2013(2021) መነቃቃት ያሳያል ወደ 4.3 በመቶው ከፍ ይላል ብሏል - አይኤምኤፍ በሪፖርቱ፡፡ ከኢትዮጵያ በመቀጠል ባለፈው አመት 2019 ላይ ከፍተኛ እድገት የነበራቸው ኮትዲቯር፣ ታንዛኒያ፣ ጋና እና ኬኒያም ዘንድሮ እጅግ ዝቅተኛ እድገት ይኖራቸዋል ብሏል - ሪፖርቱ የኮትዲቯር አመታዊ አጠቃላይ እድገት ከ6.9 በመቶ ወደ 2.7፣ የታኒዛኒያ ከ6.3 በመቶ ወደ 2 በመቶ የጋና ከ6.1 በመቶ ወደ 1.5 በመቶ እንዲሁም የኬንያ ከ5.6 በመቶ ወደ 1 በመቶ እንደሚያሽቆለቁል ሪፖርቱ አትቷል፡፡ በርካቶቹ የሠሃራ በታች የአፍሪካ ሀገራትም ከ0 በታች እድገት በአመቱ እንደሚያስመዘግቡ ሪፖርቱ አስታውቋል፡፡ መንግስት በበኩሉ በዘንድሮ የ2012 ዓ.ም የ9 በመቶ እድገት ለማስመዝገብ አቅዶ እንደነበር የገለፀ ሲሆን፤ አሁን ላይ ግን ይህ እቅድ እንደማይሳካና እድገቱ ከ4 እስከ 5 በመቶ ባለው ተወስኖ እንደሚቆይ አስታውቋል፡፡
1
3a6217bdbd19d82105a793dcc7cdc6eb
3a6217bdbd19d82105a793dcc7cdc6eb
በአማራ ክልል ባህርዳርን ጨምሮ በ4 ከተሞች ማንኛውም አይነት የህዝብና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ኮሮና የቫይረስ መከላከል እና መቆጣጠር ኮማንድ ፖስት ባህርዳርን ጨምሮ በአራት ከተሞች ማንኛውም አይነት የህዝብ እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዳይኖር ውሳኔ አሳለፈ።የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌትነት ይርሳው በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ፥ ማንኛውም አይነት የህዝብ እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዳይኖር የተከለከለባቸው ከተሞችም ባህርዳር፣ አዲስ ቅዳም፣ ቲሊሊ እና እንጅባራ ናቸው።በከተሞቹ ከነገ 6 : 00 ስዓት ጀምሮ ለ14 ቀን የሚቆይ ማንኛውም አይነት የህዝብ እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዳይደረግ ተወስኗል።አቶ ጌትነት ይርሳው አክለውም፥ በአራቱ ከተሞች ቫይረሱን ለመከላከል የሚግዙ ግባአቶች ግን በልዩ ትኩረት ተሰጥቶአቸው 24 ስአት እንደሚሰራ ይደረጋል ብለዋል።እገዳው በልዩ ሁኔታ የሚንቀሳቀሱ የደረቅና የፈሳሽ ጭነት ተችከርካሪዎችን እንዲሁም የውኃና ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሠራተኞች አይጨምርም ያሉት አቶ ጌትነት፥ የድንገተኛ አገልግሎት የሚሰጡና የወረርሽኙ በጎ ፍቃደኞች ግን መንቀሳቀስ እንደሚችሉም አስታውቀዋል።መመሪዎችን ተላልፈው የሚገኙ ሰዎችን በህግ ተጠያቂ የሚደረጉ መሆኑን በመግለጽ፤ የፀጥታ አካላት ኃላፊነት እንደወሰደም ገልፀዋል።በናትናኤል ጥጋቡ
1
f56301e5450eeb3bc3010d9dec47f46e
14a9a3f08906d9a17f38cc56e903a060
ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ለ“ትንሿ ኢትዮጵያ” ሕጋዊ እውቅና ሰጠች
ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ዙርያ የሚያደርጉትን ድርድር የአሜሪካ መንግሥት ቀደሞ በታዛቢነት አሁን ደግሞ በአደራዳሪነት መግባቱን በመቃወም በአሜሪካ፣ ዋሽንግተን ዲሲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።የሰልፉ አስተባባሪ እና የዲሲ ግብረ ኃይል ተወካይ አቶ ጣሰው መላከሕይወት ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ዋነኛ ጥያቄያቸው አሜሪካ ከአደራዳሪነት እንድትወጣ ነው። አሜሪካ እንዲሁም የዓለም ባንክ ከአደራዳሪነት ወደ ታዛቢነት እንዲመለሱ እንደሚፈልጉም አክለዋል።"ሰልፉን የጠራነው የአሜሪካ መንግሥት ቀደም ሲል በታዛቢነት አሁን ደግሞ በአደራዳሪነት ለመግባት ኢትዮጵያ ላይ ያልተገባ ተጽዕኖ እየፈጠረ ስለሆነ፤ ያንን ተጽዕኖ ከኢትዮጵያ እንዲያነሳ ለመጠየቅ ነው" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።• • • በተጽዕኖ የሚመጣ ስምምነትን እንደማይቀበሉ ለማሳወቅና የኢትዮጵያ መንግሥትም የበርካቶች ህልውና የሆነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይን በተመለከተ በተጽዕኖ ስምምነት እንዳይፈርም ለመጠየቅ ሰልፉ እንዳስፈለገም አብራርተዋል።አቶ ጣሰውን ያነጋገርናቸው ሰልፉ መካሄድ በጀመረበት ሰዓት ሲሆን፤ ወደ አንድ መቶ ሰዎች ገደማ እንደተገኙ ለቢቢሲ ገልጸው እየጨመረም ይመጣል ብለዋል።"አገር ውስጥ ባለው ፖለቲካ የተለያየ አቋም ቢኖረንም በአገር ህልውና ላይ በተመሰረተው በአባይ ጉዳይ በጋራ እንደምንቆም፣ በጋራ ድምጻችንን እንደምናሰማ የሚገልጹ መፈክሮች አሉን" ሲሉ አስተባባሪው ተናግረዋል።መንግሥት በግድቡ ጉዳይ ከማህበረሰቡ ጋር እንዲወያይና ያሚካሄደውን ነገር ለሕዝብ እንዲያሳውቅ የሚያሳስቡ መፈክሮች የሰላማዊ ሰልፉ አካል እንደሆኑም አቶ ጣሰው አክለዋል።አሜሪካንም ትሁን ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዳያሳድሩ ለመጠየቅ ከሰልፍ ባሻገር በየአካባቢያቸው ያሉ የሕዝብ ተወካዮችንና የመንግሥት ተቋሞችን የመድረስ እቅድ እንዳላቸውም ተናግረዋል።ሰልፉን ያስተባበሩት ዲሲ ግብረ ኃይል፣ መደመር በተግባር፣ ኢትዮጵያን-አሜሪካን ሲቪል ካውንስል የተባሉ ስብስቦች እንዲሁም የመብት ተሟጋቾችም ጭምር ናቸው። ኢትዮጵያ በዋሽንግተን የመጨረሻ ቀጠሮ ተይዞለት በነበረው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ቀጣይ ድርድር ላይ እንደማትሳተፍ ለአሜሪካ ማሳወቋ ይታወሳል።
0
ce7c7efdde89b9e9ec6e3d40fa6de8f5
2d1c5d8ccd00aaadd638d4b29352c2dc
መንግሥት የወሰደውን ሕግ የማስከበር እርምጃ በመደገፍ በቴልአቪቭ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
በሃገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች በሚኖሩ የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት መንግሥት እንዲያስቆም ያሚጠይቅ ሰልፍ ለማካሄድ ጥሪ ማድረጉን የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ገለፀ። “በወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት እንዲቆም በተደጋጋሚ ለፌደራልና ለክልል ባለሥልጣናት አስታውቀናል ሰሚ ግን አላገኘንም።” ሲሉ የንቅናቄው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጣሂር መሃመድ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።ከነገ በስቲያ ዕረቡ ጥቅምት 18/2013 ዓ.ም የተጠራው ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ በሁሉም የአማራ ክልል ከተሞች እንደሚካሄድ አቶ ጣሂር አስታውቀዋል። የአማራ ክልል መንግሥት ግን፤ “ሰልፉ ሕጋዊ አይደለም” ሲል ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል።
0
4fb00b496008514f851a2f2e616ced0a
1689b4f31f74830b477167ff491ea7be
የኢትዮጵያ መንግሥትና የቢቢሲ ውዝግብ
በኤርትራና በጂቡቲ መካከል የተነሳው የድንበር ውዝግብ እንዲረግብ፣ የአፍሪካ ሕብረት ጠይቋል። የሕብረቱ ጥያቄ የቀረበው "የካታር ሰላም አስከባሪዎች ከአወዛጋቢው የድንበር ክልል ከለቀቁ በኋላ ኤርትራ ሥፍራውን ተቆጣጠረች" ስትል ጂቡቲ ባለፈው ዓርብ ከከሰሰች በኋላ ነው።ክልሉን ትቆጣጠር የነበረችው ካታር ወታደሮቿን ያስወጣችው ጂቡቲና ኤርትራ ከካታር ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ካቋረጡት ከሳዑዲ ዓረቢያና ሌሎች የፋርስ ባሕረ-ሠላጤ ሀገሮች ጋር በመተባበራቸው እንደሆነ ተዘግቧል።የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
4f5c75699ac4aaffb927d55ae74ab632
4f5c75699ac4aaffb927d55ae74ab632
አዲስ አበባ ሁሉን መሰብሰብ የምትችል አድርገን ልንገነባት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ
አዲስ አበባን የሚኖሩባት ሳይሆን ሁሉን መሰብሰብ የምትችል አድርገን ልንገነባት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ።ለመከፋፈልና የእኔ ለማለት ከመቸኮል ይልቅ የማያግባቡ ጉዳዮችን በመነጋገር መፍታትና መጓዝ እንደሚገባም ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በአለም አቀፍ ደረጃ ለ108ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ43ኛ ጊዜ እየተከበረ በሚገኘው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን ላይ ባደረጉት ንግግር ላይ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ መዲና ብሎም ሁሉን አቅ ፋና ተሸክማ የምትኖር ከተማ ናት።ሱዳን ካርቱም በርካታ ኢትዮጵያዊያንን ፣ ኬንያ ናይሮቢም በርካታ ሶማሌያዊያንን ይዘው ይኖራሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አበባም ለኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳይሆን የመላ አፍሪካዊያን ማዕከል መሆኗን ጠቁመዋል።ይሁንና ሁሉን ነገር ማሰባሰብ ሲቻል የሚያለያየን ከሆነ እንደዋዛ የምናፈርሰው፣ ሰብስበን የማንገነባውና ለትውልድ ዕዳ የምንጥል መሆኑን መገንዘብ ግድ ይላል ብለዋል።በመሆኑም ባፈረስነውም ልክ የማንገነባውና ለትውልድ ዕዳ የምንጥል እንዳንሆን ኢትዮጵያ በእናት እንደምትጠራው ሁሉ እናቶች ልጆቻቸው በትጋት እንዲጠብቋት በትጋት እንዲሰሩም ጠይቀዋል።“ኢትዮጵያዊያን እኔስ በአገሬ እንኳን ሰው ወፍ አላምዳለሁ” እንዲሉ የወፉ ይቅርብንና የራሳችን ወገን የሆነውን ኢትዮጵያዊ ማለማመድ የተሻለ ነው ሲሉም ተናግረዋል።ማንኛውም ሰላም ወዳድ ኢትዮጵያዊ የጎረቤቱን ሰላምና አብሮነት ልክ እንደራሱ ጉዳይ ማሰብና መስራት ይኖርበታል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድል ብቻ የመጋራትና ሽንፈትን የመሸሽ አባዜ እንዲወገድ ልጆችን በተገቢው መንገድ ማስተማር ያስፈልጋል ነው ያሉት።በዚህም ለመከፋፈልና የእኔ ለማለት ከመቸኮል ይልቅ የማያግባቡ ጉዳዮችን በመነጋገር መጓዝ እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል።በወጣትነት ዘመን እንዳለው ጀግንነት ማስፈራራት ብቻ ሳይሆን በአዛውንትነት ዘመን የሚመጣውን ቁጭትና ጸጸት ታሳቢ አድርገን ለጦርነትና ወንድምን ለመግፋት ያለንን ጉልበት ለሰላም፣ ለአንድነትና አብሮ ለመኖር መጠቀም ይኖርብናልም ብለዋል። (ኢዜአ)
1
1d58d5f454bc633dc53632cf1865f40e
c3c12f6c537528da7ef93a08c82bdcf1
የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በደቡባዊ ምእራብ ሶማሊያ ያስገነባቸውን የልማት ስራዎች ለአከባቢው አስተዳደር አስረክበ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት የደቡብ ሱዳንን ቀውስ ለመፍታት የውጭ ኃይል ጣልቃ እንዲገባ ወሰነ፡፡የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ይህንን ውሳኔ ያስተላለፈው ከኢጋድ ፕላስ ውሳኔ በኋላ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ነው፡፡በዋና ከተማዋ በጁባ እንዲሰፍር የተወሰነው የውጭ የፀጥታ ኃይል ዓላማ የዜጎችን ደኅንነት መጠበቅ፣ ዋነኛውን የፕሬዚዳንቱን ተቃዋሚ ዶ/ር ሪክ ማቻርና ሌሎች ተቃዋሚ ኃይሎችን ከማናቸውም ጥቃት ለመከላከል መሆኑን፣ የፀጥታ ምክር ቤቱ ግልጽ አድርጓል፡፡በዚህ ውሳኔ መሠረት የውጭ ሰላም አስከባሪ ኃይል ወደ ጁባ ሲሰማራ፣ እዚያ ከቆየው 12 ሺሕ የሰላም አስከባሪ ኃይል ጋር ተደምሮ ቁጥሩ ወደ 17 ሺሕ ከፍ ይላል፡፡ከሁለት ወር በፊት የአገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶ/ር ማቻር ለፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ታማኝ የሆኑ የፀጥታ ኃይሎች ጥሰት እንደፈጸሙባቸው መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወር የተፈረመው ስምምነትም አደጋ ላይ ወድቆ ነበር፡፡ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በምክትል ፕሬዚዳንቱ ምትክ አዲስ ሰው የሾሙ ሲሆን፣ ኢጋድ ፕላስ ፕሬዚዳንቱ ውሳኔያቸውን እንዲቀለብሱ ማዘዙን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ኢጋድ አዲስና ከጎረቤት አገሮች የተውጣጣ ሰላም አስከባሪ ኃይል በተመድና በአፍሪካ ኅብረት ዕውቅና ወደ ዋና ከተማዋ እንዲሰማራም ወስኖ ነበር፡፡የደቡብ ሱዳን መንግሥት ውሳኔውን ስለመቀበሉ የተረጋገጠ ነገር የሌለ ሲሆን፣ በተቃዋሚነት የሚንቀሳቀሱት እነ ዶ/ር ማቻር ግን ውሳኔውን በደስታ ተቀብለውታል፡፡ አዲስ አበባ እንደሚመጡ ሲጠበቁ የነበሩት ዶ/ር ሪክ ማቻር ባለፈው ሳምንት ማጠናቀቂያ ሳይታሰብ ዴሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ ሸሽተው ገብተዋል፡፡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ድጋፍ ኮንጎ የገቡት ማቻር ሕይወታቸው አደጋ ላይ መውደቁ ተዘግቦ ነበር፡፡
0
5c337fde546955919d228412bb0c627f
5c337fde546955919d228412bb0c627f
ለግለሰቦች ጥቅም ውለዋል በተባሉ የሸማቾች ማኅበራት ላይ ምርመራ ሊካሄድ ነው
በደርግ ዘመን የተቋቋሙ ኅብረት ሱቆችና መዝናኛ ማዕከላት ወደ ሸማቾች ማኅበራት ከተለወጡ በኃላ፣ ለሕዝብ ሳይሆን ለግለሰቦች ጥቅም ውለዋል የሚል ቅሬታ እየጎላ በመምጣቱ ምርመራ ሊደረግባቸው ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረት ሱቆችንና የመዝናኛ ማዕከላትን ለኅብረተሰቡ የተሻለ ጥቅም መስጠት ይኖርባቸዋል በማለት፣ ከአሥር ዓመታት በፊት ከቀበሌ መዋቅር በማስወጣት በሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት እንዲተዳደሩ አድርጎ ነበር፡፡ ነገር ግን ማኅበራቱ ከቀበሌዎች የተረከቧቸውን ንብረቶችና ሀብቶች ለሕዝብ ጥቅም ከማዋል ይልቅ፣ የግለሰቦች መጠቀሚያ አድርገዋል የሚል ቅሬታ እየጎላ በመምጣቱ፣ በኦዲት ሥራዎች ተጠምዶ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ሆነዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ የከንቲባ ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው፣ ለኅብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ የተቋቋሙ የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት ኅብረተሰቡን እንዲያገለግሉ የተቋቋሙ ቢሆንም፣ ማኅበራቱ የተደራጁበትን ዓላማ ስተው ለግለሰብ ጥቅም እየዋሉ ነው፡፡‹‹ማኅበራቱ ሊያሳኩ የቆሙለትን ዓላማ ዘንግተው ያልተገባ ድርጊት ውስጥ ተዘፍቀዋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ይኼንን ተግባር በአጭር ቀናት ውስጥ አጣርቶ ለሕዝብ ይፋ ያደርጋል፤›› በማለት የከንቲባ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ በ116 ወረዳዎች የሚገኙ የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራትን አሠራር የሚያጣራ ግብረ ኃይል በቅርብ ይቋቋማል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ማጣራቱ ከተካሄደ በኋላ የማስተካከያ ዕርምጃ ይወሰዳል ተብሏል፡፡
1
b42a7ef93db010ca2b0a035e244fad32
d6f10e7b907563336ba39d736a3f64a4
በመጪዎቹ 10 ቀናት በርካታ ቦታዎችን የሚሸፍን ዝናብ ይኖራል
በቻይና በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት 11 ሚሊዮን የሚገመት ህዝብ ለጎርፍ የተጋለጠ ሲሆን እስካሁን 56 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ ። በደቡብ ቻይና በደረሰው አሰቃቂ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 56 ሰዎች የተገደሉ መሆኑንና 22 ሰዎች የደረሱበት እንደማይታወቅ የተለያዩ ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ ። በቻይና ሰሞኑን በጣለው ከባድ ዝናብ ከተሞች በጎርፍ ከመጥለቅለቃቸው በተጨማሪ የኤሌክትሪክ አገልግሎትና የትራፊክ እንቅስቃሴዎች መዘጋታቸውን የቻይና የሲቪል ጉዳዮች ሚኒስቴር አስታወቀ ። በተለይ በደቡባዊ ቻይና በምትገኘው የሁናን ግዛት በጣለው ዝናብ ምክንያት በአካባቢው የሚገኙ ወንዞችና ሓይቆች ከመጠን በላይ በመሙላታቸው አካባቢው የሚገኙ የመኖሪያ ሥፍራዎችና መንገዶች በውሃ ተጥለቅልቀዋል የመሬት መደርመስ አደጋም ተከስቷል ።የቻይና በደረሰው የጎርፍ አደጋ በርካታ የአውሮፕላን ማረፊያዎች በረራዎችን እየሠረዙና እያዘገዩ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ተጓዦች ጉዟቸውን ሰርዘዋል ። በደቡብ ቻይና የጣላውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ የባቡር ጉዞዎች ፣ በተለያዩ ከተሞችና መንደሮች የሚደረጉ የተሽከርካሪ እንቅስቃሴዎች በሙሉ ተስተጓጉለዋል ።የቻይና ብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ እንዳስታወቀው በዚህ ሳምንትም ከባድ ዝናብ እንደሚጠበቅ ገልጸዋል ።
0
68116c53483d2739ae5c86591b6c9306
4a03c458c9fdf1477993870ea6ad2d02
ፈቃድ የሌላቸው ግለሰቦችና ተቋማት በጥምቀት በዓል ድሮን መጠቀም እንደማይችሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 17/2012 ዓ/ም (አብመድ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የመስቀል ደመራ በዓል ከትናንት ጀምሮ ተከብሯል። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሚድያ አስተባባሪ ምክትል ኮማንደር መሠረት ላቀ ለአብመድ እንደተናገሩት በዓሉ በሠላም ሊጠናቀቅ የቻለው የሃይማኖቱ ተከታዮች፣ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችና የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች በጋራ ባደረጉት አስተዋጽኦ ነው።በተለይ በአብዛኛዎቹ የክልሉ አካባቢዎች የሚገኙ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ከትናንት ጀምሮ በዓሉ በሠላም እንዲጠናቀቅ ጉልህ ድርሻ እንደነበራቸው ነው ምክትል ኮማንደሩ የገለጹት። ወጣቶቹ ከፀጥታ ኃይሎች ጎን በመሆን ሠላማዊ እንቅስቃሴ እንዲኖርና ወንጀል እንዳይፈጠር በማስተባበር ላሳዩት መልካዘጋቢ:- ኃይሉ ማሞ
0
61f9b62ef9f5b8c97bb3be9fe08e4463
61f9b62ef9f5b8c97bb3be9fe08e4463
ቶኪዮ 2020 | ሉሲዎቹ የኦሊምፒክ ማጣርያ ተጋጣሚያቸውን አውቀዋል
በጃፓኗ መዲና ቶኪዮ የሚከናወነው የ2020 ኦሊምፒክ ላይ በሴቶች እግርኳስ ለመሳተፍ የሚደረጉ የማጣርያ ጨዋታዎች በቀጣይ ዓመት መጀመርያ እንደሚከናወኑ ታውቋል።የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ምክትል ዋና ጸኃፊ አቶ ሰለሞን ገብረሥላሴ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያ የውድድር ዘመን አጋማሽ ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ የመጀመርያ የማጣርያ ጨዋታዋን ከዩጋንዳ ጋር የምታከናውን ሲሆን ከኖቬምበር 4-12 (ህዳር 2012) በሚደረገው የደርሶ መልስ ጨዋታ ኢትዮጰያ የመጀመርያ ጨዋታዋን በሜዳዋ እንደምታደርግ ተናግረዋል።ኢትዮጵያ ይህንን ዙር የምታልፍ ከሆነ በቀጣይ ከካሜሩን ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ጋር እንደምትጫወትም ተገልጿል።የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሪዮ 2016 ማጣርያ ላይ ያልተሳተፈ ሲሆን በቀደመው (ለንደን 2012) በኮንጎ ዲ.ሪ 3-0 ድምር ውጤት ተሸንፎ ከመጀመርያው ዙር ተሰናብቷል።
1
8d852e13527f15e42dca456453d681a7
8d852e13527f15e42dca456453d681a7
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ያሸነፉት የሰላም የኖቤል ሽልማት ለሰላም ባሳዩት ቁርጠኝነት የተገኘ ነው – አቶ ገዱ አንዳርጋቸው
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተርበ ዐቢይ አህመድ ያሸነፉት የሰላም የኖቤል ሽልማት ለሰላም ባሳዩት ቁርጠኝነት የተገኘ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።የጠቅላይ ሚኒስትሩን የኖቤል ሽልማት መቀበል አስመልክቶ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዝግጅት ተካሂዷል።አያይዘውም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ለሰላም ዘብ እንዲቆምና በሚችለው ሙያ ሁሉ ሃገሩን እንዲደግፍ አሳስበዋል።በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍፁም አረጋ በበኩላቸው፥ የኖቤል ሽልማቱ እስካሁን ከተመዘገቡ ድሎች ባሻገር በቀጣይ ከዚህ ለላቀ ስኬት ለመስራት የሚያግዝ ስንቅ ነው ብለዋል።የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አመራሮች በመላው ዓለም የሚገኙ የዳያስፖራ አባላት የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩም ጥሪ አቅርበዋል።በዝግጅቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ የውሀ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ፣ አምባሳደር ፍፁም አረጋ እንዲሁም የሃይማኖት መሪዎች፣ የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አመራሮች፣ የማህበራት ተወካዮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።መረጃው በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ነው፤
1
e5c48ade03303b9ee4789294235e5079
e5c48ade03303b9ee4789294235e5079
የዩናይትድ ስቴትስ አገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ተከሰሰ
ነጭ ላልሆኑ ዜጎች መብት መከበር የቆመው ብሔራዊ ማኅበር /NAACP/ የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤትን ከሰሰ።ወደ 60ሺህ የሄይቲ ፍልሰተኞች፣ ከመባረር የሚያድናቸውን የዩናይትድ ስቴትስን ጊዜያዊ የመኖሪያ ፈቃድ እንዳያገኙ አግዷል በማለት።“ሚያሚ ሄራልድ” የተባለው ጋዜጣ ትናንት ረቡዕ እንደዘገበው፣ ክሱን በሜሪላንድ ውስጥ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ወረዳ ፍርድ ቤት የመሰረተው፣ የማኅበሩ ህጋዊ መከላከያና ትምህርታዊ መርጃ መስክ ሲሆን፣ የሄይቲ ፍልሰተኞች ጊዜያዊ የጥበቃ መብት ያለመከበርና በ2019 ከአገር እንዲባረሩ የተላለፈው ውሳኔ ኢ-ፍትሐዊና አግላይም ነው ብሏል።ክሱ የተመሰረተው በማኅበሩ /NAACP/ እና በሄይቲ ማኅበረሰብ አባላት አማካኝነት መሆኑም ታውቋል።
1
03185d53d4b67896387b395dfb9187fc
b5b5ea1e8e70db849befbca62838ee77
በፌደራሊዝም ዙሪያ ልምድ የሚቀስም የሶማሊያ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረር እና የጂቡቲዋ አርታ ከተሞች የእህትማማች ግንኙነታቸውን ማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ።በሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲ በድሪ የተመራ የልዑክ ቡድን በጂቡቲዋ አርቲ ከተማ በመገኘት በሁለቱ ከተሞች መካከል የእህትማማች ግንኙነታቸውን ማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር በሁለቱ ሃገራት የሚታየው ሰላምና ኢኮኖሚያዊ ልማት የሃገራቱ ጠንካራና ተምሳሌታዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት መገለጫ መሆኑን ገልጸዋል።በቀጣይም ግንኙነቱን በማጎልበት የጋራ ባህልን ለማሳደግ ከዚህ በበለጠ በትብብር መስራት እንደሚገባ ጠቅሰው፥ የአርታ ከተማ ልዑካን ቡድን በታሪካዊቷ የሃረር ከተማ ጉብኝት እንዲያደርግ ግብዣ አቅርበዋል።የአርታ ክልል ገዥ መሀመድ ሸሆ በበኩላቸው የዘይላ ሀረር ታሪካዊ የንግድ ትስስር፥ ሀረር እና አርታ የሰላም ከተሞች ምሳሌ እንዲሆኑ ማድረጉን አስታውሰዋል።ሁለቱ ከተሞች ታሪካዊ ግንኙነታቸውን ለትውልድ በማስተማር ይበልጥ በኢኮኖሚ ለመተሳሳር መስራት እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል። አያይዘውም በግብርና እና በንግዱ ዘርፍ ያላቸውን ልምድ በመለዋወጥ መስራት ይገባል ማለታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በጉብኝቱ ወቅት የሁለቱን ከተሞች ታሪካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችል በአርታ ከተማ አስተዳደር ለሀረር ባህላዊ ማዕከል ግንባታ የሚያገለግል ቦታ ተበርክቷል።
0
1b84fd24156b71f6a0eb5e366cc436cd
0fb2883a6de21cf38771946c3eb9e4c3
የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች አህጉራዊ ጨዋታዎችን ለማከናወን ፍቃድ አገኙ
የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ማህሪ ታደሰ ለሶስት ወር ከ15 ቀናት ያህል ስራ ላይ ባለመገኘታቸው ምክንያት ከኃላፊነት መነሳታቸውን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ለአል አይን አማርኛ በስልክ አረጋግጧል፡፡ ምክትል ከንቲባ ለአንድ ወር ያህል ፍቃድ የነበራቸው ቢሆንም ለሶስት ወራት በመቆየታቸው ከስራ እንዲነሱ መወሰኑን ኃላፊው አስታውቀዋል፡፡ ዶክተር ማህሪ በውጭ ሀገር በተለይም በካናዳ ለረጅም አመት የኖሩ ሲሆን ለአማራ ክልል መንግስት የባህርዳርን ከተማ በከንቲባነት እንዲመሩ ከአንድ አመት በፊት ነበር የሾማቸው፡፡ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ከተፈቀደላቸው አንድ ወር በላይ ስለቆዩ ክልሉ ከስልጣን እንዲነሱ መወሰኑ ታውቋል፡፡ ዶክተር ማህሪ በፌስቡክ ገጻቸው በጹህፍ ስለሁኔታው ባይገልጹም “አመሰግናለሁ” የሚል መልእክት ያለው ምስል አስቀምጠዋል፡፡
0
fac8e99746a5144f6d305c55f49953f8
ebccb879181706290a8c19300d274900
በኢትዮጵያና በፈረንሣይ መካከል የሚደረገው ሁለገብ ትብብር ይበልጥ መጠናከር አለበት
የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር በግድቦች ግንባታን በማፋጠንና የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ለማሳደግ በኩል ይበልጥ መሥራት እንዳለበት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ ፡፡ምክር ቤቱ በትናንትናው ዕለት የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱን የ10 ወራት የሥራ አፈጻጸም በገመገመበት ወቅት እንደገለጸው በአገሪቱ እየተገነቡ የሚገኙ የመስኖ ግድቦችን ግንባታ በማፋጠንና የንጹህ መጠጥ ውሃን በማዳረስ በኩል በቂ ሥራ አልተከናወነም ፡፡ተቋሙ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በ15 የዞንና የወረዳ ከተሞች ተደራሽ እንዲሆን ለማድረግ 15 ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ በማድረግ ለህብረተሰቡ በሙሉና በከፊል መጠጥ ውሃ ማዳረስ የቻለ ቢሆንም ክንውኑ ግን ከእቅዱ በታች እንደሆነ ነው ምክር ቤቱ የገለጸው፡፡ለረጅም ጊዜ ተጓተው የነበሩት የከሰምና የተንዳሆ ግድብን የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ሥራ ተጠናቆ የእርሻ ሥራ ዝግጁ መሆናቸው ተገልጿል፡፡በአገሪቱ በመገንባት ላይ የሚገኙ ሌሎች ግድቦችንም በተያዘው ዓመት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑም ሚኒስቴሩ ለምክር ቤቱ በሠጠው ማብረሪያ ተመልክቷል፡፡የግብጽ ወደ ናይል ትብብር ማዕቀፍ የመመለስ ጥያቄም በተፋሰሱ ሃገሮች መካከል ውይይት ሲደረግበት የቆየ መሆኑን የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሲለሺ በቀለ ለምክር ቤቱ አስረድተዋል ፡፡የግብጽ ጥያቄ እንደገና ለድርድር የመቅረብ ሃሳብ የያዘ ሆኖ በመገኘቱ ጥያቄው በሁሉም የተፋሰሱ ሃገራት ተቀባይነት የሌለው በመሆኑም ለግብጽ ተገልጾላታልም ብለዋል ሚኒስትሩ፡፡
0
98fb9060ed130738dea91bc209e0a0c5
d887a12c4c9bd55826b75755bc223915
ሩሲያና አሜሪካ ትብብራቸውን “በጋራ በመቆም ለውጥ ማምጣት እንደምንችል ማሳያ” ብለዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመዲናዋ ከአራዳ ክፍለ ከተማ ለተውጣጡ 203 ቤተሰቦች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ዛሬ አከናውኗል።የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ከተከሰተበት ማግስት አንስቶ አቅም የሌላቸውን ዜጎች ለመደገፍ ከተለያዩ አካላት ድጋፍ እየተሰባሰበ ይገኛል።በዛሬው እለትም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ”እናልፈዋለን” በሚል መሪ ሃሳብ ከአራዳ ክፍለ ከተማ አስሩም ወረዳዎች ለተውጣጡ 203 አነስተኛ ገቢ ላላቸው ቤተሰቦች የምግብ ድጋፍ አድርጓል።በዚህም ለእያንዳንዳቸው 50 ኪሎ የስንዴ ዱቄትና 3 ሊትር ዘይት መሰጠቱን ኢዜአ ዘግቧል።በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ”ኢትዮጵያውያን ከዚህ ቀደም የሚገጥሙንን ችግሮች በጋራ በመደጋገፍ እና በጽናት በመቆም ስንሻገር ኖረናል” ብለዋል።ዛሬ ላይ ደግሞ በዓለም ላይ የተከሰተውና እንደ ሃገርም ያጋጠመው ወረርሽኝ እያስከተለ ያለው ችግር በጋራ በመቆም የሚታለፍ እንደሆነ አንስተዋል።እንደ ሃገር በርካታ ችግሮችን እያለፍን ነው ያሉት አፈ ጉባዔው፤ ከህዳሴው ግድብ ግንባታና ሌሎች ጉዳዮች ጋር ተያይዞ እያጋጠሙ ያሉ ፈተናዎች እንደሚያልፉ እምነታቸውን ገልጸዋል።በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጂነር እንዳወቅ አብጤ በበኩላቸው የወረርሽኙን መከሰት ተከትሎ እያጋጠሙ ያሉ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለማለፍ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላደረገው ድጋፍም አመስግነዋል።
0
32a113abbdf30b5065738976dbad3d36
c1625756cfc2e6c8e2816a46b9fee604
የአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በህዳሴው ግድብ ለሚያደርጉት ድርድር ስኬታማነት ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ
የግብጹ ፕሬዘዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ኢትዮጵያ በኣባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለውን ታላቁን የኅዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጫ በሚመለከት ከአሜሪካው አቻቸው ጋር ተወያዩ። ሰኞ ጥቅምት 24/2012 በአሜሪካ ዋሽግተን የተገናኙት ኹለቱ መሪዎች ከግብጽ ወገን ሦስተኛ አደራዳሪ አካል እንዲገባ ያቀረበችውን ሃሳብ ተከትሎ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።ትራምፕ በበኩላቸው አገራቸው ሦስቱ የዓባይ የላይኛው ተፋሰስ አገራት ኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን የሚያደርጉትን ድርድር እንደምትደግፍ እና ጋራ መግባባት ላይ እንዲደርሱም ምኞታቸው እንደሆነ አስታውቀዋል። ግብጽ የኅዳሴው ግድብ ግንባታን ተከትሎ የምታገኘው የውሃ መጠን እንደሚቀንስ ስጋቷን በይፋ ስትገልጽ መቆየቷ የሚታወስ ነው።እንደ ግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሳሜህ ሽኩሪ ገለጻ የትራምፕ አስተዳደር ሦስቱን ኣባይ ተፋሰስ አገራትን ጥቅምት 26/2012 በአሜሪካ ዋሽንግተን እንዲገናኙ እና አለመግባባታቸውን እንዲፈቱ ጥሪ ማቅረባቸው የሚታወስ ነው
0